am_rev_text_udb/17/08.txt

1 line
460 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 8 ያየኸው አውሬ ቀድሞ ነበረ፤ አሁን ግን የለም፤ ከጥልቁ ጉድጓድ ይወጣል፤ የኋላ ኋላ እግዚአብሔር ጨርሶ ይደመስሰዋል። አውሬው እንደ ገና በሚመጣ ጊዜ በምድር ያሉ ሰዎች በጣም ይደነቃሉ። እነዚህ እግዚአብሔር ዓለምን ከፈጠረ ጀምሮ ስሞቻቸው በሕይወት መጽሐፍ ያልተጻፉ ሰዎች ናቸው።