Fri May 19 2017 15:29:46 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bd4c5a9449
commit
4c731ce13f
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
||||||
|
\c 12 \v 1 \v 2 1. መመካት አለብኝ፤ ነገር ግን በመመካት ጥቅም አይገኝም። ከጌታ ወዳሉት ራዕዮችና መገለጦች ግን እሄዳለው።
|
||||||
|
2. በሥጋ ይሁን ወይም ከሥጋ ውጭ አላውቅም፤ እግዚአብሔር ግን ያውቃል። ከዐሥራ አራት ዓመታት በፊት በክርስቶስ የሆነ አንድ ሰው ወደ ሦስተኛ ሰማይ ተነጠቀ። እንደዚህ ያለውን ሰው ዐውቃለው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
\v 3 \v 4 \v 5 3. በሥጋ ይሁን ወይም ከሥጋ ውጭ እኔ አላውቅም፣ እግዚአብሔ ግን ያውቃል፣
|
||||||
|
4. ይህ ሰው ወደ ገነት ተነጠቀ፤ ማንኛውም ሰው የማይናገራቸው እጅግ የተቀደሰ ነገሮችን ሰማ።
|
||||||
|
5. እንደዚህ ስላለው ሰው እመካለው ስለራሴ ግን ከድካሜ በቀር አልመካም።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
||||||
|
\v 6 \v 7 6. ልመካ ከፈለግሁ፣ ሞኝ አይደለሁም፣ እውነትን እናገራለሁና፤ ነገር ግን ማንም በእኔ ከታየው ወይም ከእኔ ከተሰማው ፣
|
||||||
|
7. ወይም በመገልጦቹ ልዩ ባሕርይ ምክንያት የምበልጥ አድርጎ እንዳያስብ አልመካም።ስለዚህ እንዳልታበይ ፣እጅግ እንዳልኩራራ የሥጋ መውጊያ፣የሚነዘንዘኝ የሰይጣን መልዕክተኛ ተሰጠኝ።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
||||||
|
\v 8 \v 9 \v 10 8. መውጊያውን ከእኔ እንዲያነሣው ሦስት ጊዜ ጌታን ለመንሁ። 9. እርሱም፣ « ጸጋዬ ይበቃሃል ኃይል በድካም ይፈጸማልና» አለኝ። ስለሆነም የክርስቶስ ኃይል ያርፍብኝ ዘንድ አብዝቼ ስለ ድካሜ እመካለው።
|
||||||
|
10. ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም፣ በስድብ፣ በችግር፣ በስደት ፣ በጭንቀትም እርካታ ይሰማኛል በምደክምበት ጊዜ ሁሉ ብርቱ ነኝና።
|
|
@ -142,6 +142,10 @@
|
||||||
"11-27",
|
"11-27",
|
||||||
"11-30",
|
"11-30",
|
||||||
"11-32",
|
"11-32",
|
||||||
"12-title"
|
"12-title",
|
||||||
|
"12-01",
|
||||||
|
"12-03",
|
||||||
|
"12-06",
|
||||||
|
"12-08"
|
||||||
]
|
]
|
||||||
}
|
}
|
Loading…
Reference in New Issue