diff --git a/12/01.txt b/12/01.txt new file mode 100644 index 0000000..a2ae9b4 --- /dev/null +++ b/12/01.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\c 12 \v 1 \v 2 1. መመካት አለብኝ፤ ነገር ግን በመመካት ጥቅም አይገኝም። ከጌታ ወዳሉት ራዕዮችና መገለጦች ግን እሄዳለው። +2. በሥጋ ይሁን ወይም ከሥጋ ውጭ አላውቅም፤ እግዚአብሔር ግን ያውቃል። ከዐሥራ አራት ዓመታት በፊት በክርስቶስ የሆነ አንድ ሰው ወደ ሦስተኛ ሰማይ ተነጠቀ። እንደዚህ ያለውን ሰው ዐውቃለው። \ No newline at end of file diff --git a/12/03.txt b/12/03.txt new file mode 100644 index 0000000..3deebeb --- /dev/null +++ b/12/03.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 3. በሥጋ ይሁን ወይም ከሥጋ ውጭ እኔ አላውቅም፣ እግዚአብሔ ግን ያውቃል፣ +4. ይህ ሰው ወደ ገነት ተነጠቀ፤ ማንኛውም ሰው የማይናገራቸው እጅግ የተቀደሰ ነገሮችን ሰማ። +5. እንደዚህ ስላለው ሰው እመካለው ስለራሴ ግን ከድካሜ በቀር አልመካም። \ No newline at end of file diff --git a/12/06.txt b/12/06.txt new file mode 100644 index 0000000..03dba28 --- /dev/null +++ b/12/06.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 6 \v 7 6. ልመካ ከፈለግሁ፣ ሞኝ አይደለሁም፣ እውነትን እናገራለሁና፤ ነገር ግን ማንም በእኔ ከታየው ወይም ከእኔ ከተሰማው ፣ +7. ወይም በመገልጦቹ ልዩ ባሕርይ ምክንያት የምበልጥ አድርጎ እንዳያስብ አልመካም።ስለዚህ እንዳልታበይ ፣እጅግ እንዳልኩራራ የሥጋ መውጊያ፣የሚነዘንዘኝ የሰይጣን መልዕክተኛ ተሰጠኝ። \ No newline at end of file diff --git a/12/08.txt b/12/08.txt new file mode 100644 index 0000000..2a62f30 --- /dev/null +++ b/12/08.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 8 \v 9 \v 10 8. መውጊያውን ከእኔ እንዲያነሣው ሦስት ጊዜ ጌታን ለመንሁ። 9. እርሱም፣ « ጸጋዬ ይበቃሃል ኃይል በድካም ይፈጸማልና» አለኝ። ስለሆነም የክርስቶስ ኃይል ያርፍብኝ ዘንድ አብዝቼ ስለ ድካሜ እመካለው። +10. ስለዚህ ስለ ክርስቶስ በድካም፣ በስድብ፣ በችግር፣ በስደት ፣ በጭንቀትም እርካታ ይሰማኛል በምደክምበት ጊዜ ሁሉ ብርቱ ነኝና። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index ae8a378..df3865a 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -142,6 +142,10 @@ "11-27", "11-30", "11-32", - "12-title" + "12-title", + "12-01", + "12-03", + "12-06", + "12-08" ] } \ No newline at end of file