2021-03-04 14:33:38 -07:00

8 lines
763 B
Markdown

# ጳውሎስ እስያን ከረገጠበት ጊዜ ጀምሮ አይሁዶችንና ግሪኮችን ስለ ምን እንዳስጠነቀቃቸው ነበር የተናገረው?
ጳውሎስ አይሁዶችንና ግሪኮችን በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ስለ መመለስና በጌታ በኢየሱስ ስለ ማመን እንዳስጠነቀቃቸው ተናገረ
# ጳውሎስ እስያን ከረገጠበት ጊዜ ጀምሮ አይሁዶችንና ግሪኮችን ስለ ምን እንዳስጠነቀቃቸው ነበር የተናገረው?
ጳውሎስ አይሁዶችንና ግሪኮችን በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ስለ መመለስና በጌታ በኢየሱስ ስለ ማመን እንዳስጠነቀቃቸው ተናገረ