am_tq/dan/06/13.md
2021-03-04 14:33:38 -07:00

313 B

ንጉሱ ዳንኤል የንጉሱን አዋጅ እንደ ጣሰ በሰማ ጊዜ ምን አደረገ?

ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ እጅግ አዘነ፤ ዳንኤልንም ለማዳን ወሰነ፤ እሱን ለማዳን የሚችልበትን ዘዴ ሁሉ ለማግኘት ሞከረ።[6:14-16]