549 B
549 B
ሴቲቱ በጸሎቷ እግዚአብሔርን የጠየቀችው ምን እንደሆነ ተናገረች?
ሴቱቱ የጌታዋ የንጉሡ ቃል እንዲያጽናናት እግዚአብሔርን እንደጠየቀች ተናገረች፡፡ (14፡17-18)
የሚጠይቃትን ማንኛውንም ነገር ከእርሱ እንዳትደብቅ ከነገራት በኋላ ንጉሡ ሴቲቱን ምን ጠየቃት?
ንጉሡ ሴቲቱን በዚህ ሁሉ የኢዮአብ እጅ ከአንቺ ጋር ነውን ብሎ ጠየቃት፡፡ (14፡19)