8 lines
460 B
Markdown
8 lines
460 B
Markdown
|
# የባቢሎን ንጉስ ከሰሜን ስለመጡ ሰዎች ምን ሰማ?
|
||
|
|
||
|
ንጉሱ እነዚህ ሰዎች ጨካኞች እና ርህራሄ የሌላቸው መሆናቸውን ሰማ፡፡
|
||
|
|
||
|
# የባቢሎን ንጉስ ባቢሎንን ለመንጠቅ ከሰሜን ሰራዊት የመምጣቱን ወሬ ከኤርምያስ በሰማ ጊዜ እንዴት ተሰማው?
|
||
|
|
||
|
ንጉሱ ወሬውን ከሰማ በኋላ ምጥ እንደያዛት ሴት ሆነ፡፡
|