Fri Sep 30 2016 14:11:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
dff62eb2fa
commit
fbe254b5f8
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 ከዚህ በኋላ የምስክሩ ድንኳን የነበረበት በሰማይ ያለው ቤተ መቅደስ ተከፍቶ አየሁ። \v 6 ሰባት የተለያዩ መቅሠፍቶችን የያዙ ሰባት መላእክት ከቤተ መቅደሱ ወጡ። መላእክቱ ከተልባ እግር የተሠራ ንጹሕና የሚያበራ ልብስ ለብሰው፣ ደረታቸውንም በወርቅ መታጠቂያ ታጥቀው ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 7 ከአራቱ ሕያዋን ፍጡራን አንዱ ለሰባቱ መላእክት ለእያንዳንዳቸው የወይን ጠጅ የሞላባቸው የወርቅ ጽዋዎች ሰጣቸው። ወይን ጠጁ ለዘላለም የሚኖረው እግዚአብሔር በእርሱ ላይ ዐመፅ ባደረጉት ላይ በጣም መቆጣቱንና እርሱ ሊቀጣቸው መሆኑን ያመለክታል።
|
||||
\v 8 ክቡርና እጅግ ኃያል የሆነው የእግዚአብሔርን ሐልዎት የሚወክለው ጢስ ቤተ መቅደሱን ሞላው። ሰባቱ መላእክት በምድር ያሉ ሰዎችን በሰባት የተለያዩ መንገዶች ቀጥተው እስኪያበቁ ድረስ ማንም ቤተ መቅድሱ ውስጥ መግባት አልቻለም።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 16 \v 1 ከቤተ መቅደሱ አንድ ታላቅ ድምፅ፣ “ሂዱ፤ ሰባቱ ጽዋዎች ውስጥያለውን ወይን ጠጅ ምድር ላይ አፍስሱ” በማለት ለሰባቱ መላእክት ሲናገር ከሰማይ ሰማሁ። ይህም፣ እግዚአብሔር እነርሱ ላይ ስለ ተቆጣ ሰዎች ላይ ሥቃይ ያደርሳል።”
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 2 የመጀመሪያው መልአክ ሄዶ ጽዋው ውስጥ የነበረውን ወይን ጠጅ ምድር ላይ አፈሰሰ። ከዚህም የተነሣ የአውሬው አገልጋዮች የአውሬውን ስም በላያቸው እንዲጽፉ በፈቀዱት፣ ለአውሬውም ምስል በሰገዱት ላይ ክፉኛ የሚያሠቃይ ቁስል ወጣባቸው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 3 ሁለተኛው መልአክ ጽዋው ውስጥ የነበረውን ወይን ተጅ ባሕር ላይ አፈሰሰ። ከዚህም የተነሣ የባሕሩ ውሃ እንደ ሞተ ሰው ደም መጥፎ ሽታ አወጣ፤ ባሕሩ ውስጥ የሚኖሩ ሕይወት ያላቸው ፍጥረቶች ሁሉ ሞቱ።
|
|
@ -153,6 +153,11 @@
|
|||
"14-19",
|
||||
"15-01",
|
||||
"15-02",
|
||||
"15-03"
|
||||
"15-03",
|
||||
"15-05",
|
||||
"15-07",
|
||||
"16-01",
|
||||
"16-02",
|
||||
"16-03"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue