Fri Sep 30 2016 14:13:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-09-30 14:13:16 +03:00
parent fbe254b5f8
commit ac0a5b5186
1 changed files with 1 additions and 0 deletions

1
16/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 4 \v 7 ሦስተኛው መልአክ ጽዋው ውስጥ የነበረውን ወይን ጠጅ ወንዞችና የውሃ ምንጮች ላይ አፈሰሰ። ከዚህም የተነሣ የወንዞችና የምንጮች ውሃ ወደ ደም ተለወጠ። 5 \v 5 ከዚያም ውሆች ላይ ሥልጣን ያለው መልአክ ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል ሰማሁ፤ “እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ የነበርህና ያለህ ቅዱሱ ነህ። ሰዎች ላይ በጽድቅ ትፈርዳለህ። 6 \v 6 አንተ ላይ ያመፁ ሰዎች ቅዱሳንህንና ነቢያቶችህን ገደሉ። ስለዚህ ደም እንዲጠጡ በማድረግ ስለ ቀጣሃቸው አንተ ትክክል ነህ፤ ለእነርሱ የሚገባውም ይኸው ነው” አለ። 7 ከዚያም አንድ ድምፅ ከመሠዊያው፣ “አዎን፣ ሁሉን ቻይ፣ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፣ አንተ በትክክልና በጽድቅ ሰዎች ላይ ትፈርዳለህ” የሚል ምላሽ ሰጠ።