Fri Sep 30 2016 12:19:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ef2fb605a7
commit
549cc39e83
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 4 ከዚያም መልአኩና አብረውት የነበሩ መላእክት የእግዚአብሔር አገልጋዮች ሁሉ ላይ ምልክት አደረጉ። የታተሙትንም ቊጥር ሰማሁ። ቊጥራቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበር። እነዚህ ከእስራኤል ነገድ ሁሉ የመጡ ናቸው። \v 5 ከይሁዳ ነገድ አሥራ ሁለተ ሺህ፣ ከሮቤል ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣ ከጋድ ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣ \v 6 ከአሴር ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 7 ከስምዖን ነገደ አሥራ ሁለት ሺህ፣ ከሌዊ ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣ ከይሳኮር ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣ \v 8 ከዛብሎን ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣ ከዮሴፍ ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ፣ ከብንያም ነገድ አሥራ ሁለት ሺህ ሰዎችን መላእክቱ አተሙ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 9 ከእነዚህ ነገሮች በኋላ በጣም ብዙ ሕዝብ አየሁ። ማንም መቊጠር እስከማይችል ድረስ እጅግ ብዙ ነበር። ከሕዝብ፣ ከነገድ፣ ከወገን፣ ከቋንቋም ሁሉ የመጡ ነበር። በዙፋኑና በበጉ ፊት ቆመው ነበር። ነጭ ልብስ ለብሰው፣ የዘንባባ ዝንጣፊ በእጃቸው ይዘው ነበር። \v 10 በታላቅ ድምፅ እየጮኹ፣ በዙፋኑ ላያ ያለው አምላካችንና በጉ፣ ከሰይጣን ኃይል ታድገውናል!” ይሉ ነበር።
|
|
@ -85,6 +85,9 @@
|
|||
"06-07",
|
||||
"06-09",
|
||||
"06-12",
|
||||
"06-15"
|
||||
"06-15",
|
||||
"07-01",
|
||||
"07-04",
|
||||
"07-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue