am_rev_text_udb/11/15.txt

1 line
356 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 15 ከዚያም ሰባተኛው መልአክ መለከቱን ነፋ። በሰማይ እንዲይ የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ተሰሙ፤ “ጌታ አምላካችንና የእርሱ ክርስቶስ በዓለም ያሉ ሕዝቦችን ሁሉ ይገዛሉ፤ እነዚህን ሕዝቦች ከዘላለም እስከ ዘላለም ይገዟቸዋል!