Tue Oct 24 2017 06:21:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
48d79f655e
commit
d8f56a3d5f
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\c 46 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር መጠጊያችንና ኃይላችን፣
|
||||
በመከራም ቀን ረዳታችን ነው፡፡
|
||||
2. ስለዚህ ምድር ብትናወጥ
|
||||
ተራሮችም ወደ ባሕር ልብ ቢወሰዱ፣ አንፈራም፡፡
|
||||
3. ውሆች ቢያስገመግሙ፣ ዐረፋ ቢደፍቁም፣
|
||||
ከውሃው ሙላት የተነሣ ተራሮች ቢንቀጠቀጡም አንደነግጥም፡፡ ሴላ
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. የእግዚአብሔርን ከተማ
|
||||
የልዑልንም የተቀደሰ ማደሪያ ደስ የሚያሰኙ
|
||||
ወራጅ ወንዞች አሉ፡፡
|
||||
5. እግዚአብሔር በመካከሏ ነውና አትናወጥም
|
||||
ጠዋት በማለዳ እግዚአብሔር ይረዳታል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ሕዝቦች በዐመፅ ተነሡ፤ መንግሥታት ወደቁ
|
||||
ድምፁን ከፍ አድርጐ አሰማ ምድርም ቀለጠች፡፡
|
||||
7. የሰራዊት ጌታ ያህዌ ከእኛ ጋር ነው
|
||||
የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው፡፡ ሴላ
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ኑ የእግዚአብሔርን ሥራ
|
||||
በምድር ላይ የደረሰውን ጥፋት ተመልከቱ፡፡
|
||||
9. ከምድር ዳር እስከ ዳርቻ ጦርነትን ያስወግዳል
|
||||
ቀስትን ይሰብራል፤ ጦርንም ያነክታል
|
||||
ጋሻዎችንም በእሳት ያቃጥላል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ጸጥ በሉ፤ እኔም አምላክ እንደ ሆንሁ ዕወቁ
|
||||
በሕዝቦች ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ
|
||||
በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ፡፡
|
||||
11. የሰራዊት አምላክ ያህዌ ከእኛ ጋር ነው፤
|
||||
የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው፡፡ ሴላ
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\c 47 \v 1 \v 2 1. ሕዝቦች ሁሉ እጆቻችሁን አጨብጭቡ
|
||||
ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር
|
||||
እልል በሉ፡፡
|
||||
2. በምድር ሁሉ ላይ ታላቅ ንጉሥ የሆነው
|
||||
ልዑል ያህዌ እጅግ አስፈሪ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ሕዝቦችን ከእኛ በታች አደረገ፣
|
||||
መንግሥታትንም ከእግራችን ሥር አስገዛልን፡፡
|
||||
4. ለሚወደው ለያዕቆብ ክብር የሆነችውን
|
||||
ርስታችንን እርሱ መረጠልን፡፡
|
||||
5. እግዚአብሔር በእልልታ፣
|
||||
ያህዌም በመለከት ድምፅ ዐረገ
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ
|
||||
ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ
|
||||
7. እግዚአብሔር የምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና
|
||||
ስለዚህ በማስተዋል ዘምሩለት፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ነግሦአል
|
||||
እግዚአብሔር በተቀደሰ ዙፋኑ ላይ ተቀምጧል፡፡
|
||||
9. ከአብርሃም አምላክ ሕዝብ ጋር
|
||||
የሕዝቦች መኳንንት ተሰበሰቡ
|
||||
የምድር ነገሥታት የእግዚአብሔር ናቸውና
|
||||
እርሱ እጅግ ከፍ ያለ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 47
|
||||
ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች መዝሙር
|
Loading…
Reference in New Issue