From d8f56a3d5fd9d5b759b2145338ee37c4a3eb97e2 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Tue, 24 Oct 2017 06:21:12 -0700 Subject: [PATCH] Tue Oct 24 2017 06:21:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time) --- 46/01.txt | 6 ++++++ 46/04.txt | 5 +++++ 46/06.txt | 4 ++++ 46/08.txt | 5 +++++ 46/10.txt | 5 +++++ 47/01.txt | 5 +++++ 47/03.txt | 6 ++++++ 47/06.txt | 4 ++++ 47/08.txt | 6 ++++++ 47/title.txt | 2 ++ 10 files changed, 48 insertions(+) create mode 100644 46/01.txt create mode 100644 46/04.txt create mode 100644 46/06.txt create mode 100644 46/08.txt create mode 100644 46/10.txt create mode 100644 47/01.txt create mode 100644 47/03.txt create mode 100644 47/06.txt create mode 100644 47/08.txt create mode 100644 47/title.txt diff --git a/46/01.txt b/46/01.txt new file mode 100644 index 0000000..c001d2d --- /dev/null +++ b/46/01.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +\c 46 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር መጠጊያችንና ኃይላችን፣ +በመከራም ቀን ረዳታችን ነው፡፡ +2. ስለዚህ ምድር ብትናወጥ +ተራሮችም ወደ ባሕር ልብ ቢወሰዱ፣ አንፈራም፡፡ +3. ውሆች ቢያስገመግሙ፣ ዐረፋ ቢደፍቁም፣ +ከውሃው ሙላት የተነሣ ተራሮች ቢንቀጠቀጡም አንደነግጥም፡፡ ሴላ \ No newline at end of file diff --git a/46/04.txt b/46/04.txt new file mode 100644 index 0000000..f2e7cb8 --- /dev/null +++ b/46/04.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +\v 4 \v 5 4. የእግዚአብሔርን ከተማ +የልዑልንም የተቀደሰ ማደሪያ ደስ የሚያሰኙ +ወራጅ ወንዞች አሉ፡፡ +5. እግዚአብሔር በመካከሏ ነውና አትናወጥም +ጠዋት በማለዳ እግዚአብሔር ይረዳታል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/46/06.txt b/46/06.txt new file mode 100644 index 0000000..9548322 --- /dev/null +++ b/46/06.txt @@ -0,0 +1,4 @@ +\v 6 \v 7 6. ሕዝቦች በዐመፅ ተነሡ፤ መንግሥታት ወደቁ +ድምፁን ከፍ አድርጐ አሰማ ምድርም ቀለጠች፡፡ +7. የሰራዊት ጌታ ያህዌ ከእኛ ጋር ነው +የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው፡፡ ሴላ \ No newline at end of file diff --git a/46/08.txt b/46/08.txt new file mode 100644 index 0000000..de0d731 --- /dev/null +++ b/46/08.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +\v 8 \v 9 8. ኑ የእግዚአብሔርን ሥራ +በምድር ላይ የደረሰውን ጥፋት ተመልከቱ፡፡ +9. ከምድር ዳር እስከ ዳርቻ ጦርነትን ያስወግዳል +ቀስትን ይሰብራል፤ ጦርንም ያነክታል +ጋሻዎችንም በእሳት ያቃጥላል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/46/10.txt b/46/10.txt new file mode 100644 index 0000000..c146d8b --- /dev/null +++ b/46/10.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +\v 10 \v 11 10. ጸጥ በሉ፤ እኔም አምላክ እንደ ሆንሁ ዕወቁ +በሕዝቦች ዘንድ ከፍ ከፍ እላለሁ +በምድርም ላይ ከፍ ከፍ እላለሁ፡፡ +11. የሰራዊት አምላክ ያህዌ ከእኛ ጋር ነው፤ +የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው፡፡ ሴላ \ No newline at end of file diff --git a/47/01.txt b/47/01.txt new file mode 100644 index 0000000..964737f --- /dev/null +++ b/47/01.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +\c 47 \v 1 \v 2 1. ሕዝቦች ሁሉ እጆቻችሁን አጨብጭቡ +ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር +እልል በሉ፡፡ +2. በምድር ሁሉ ላይ ታላቅ ንጉሥ የሆነው +ልዑል ያህዌ እጅግ አስፈሪ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/47/03.txt b/47/03.txt new file mode 100644 index 0000000..f20b8b4 --- /dev/null +++ b/47/03.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 3. ሕዝቦችን ከእኛ በታች አደረገ፣ +መንግሥታትንም ከእግራችን ሥር አስገዛልን፡፡ +4. ለሚወደው ለያዕቆብ ክብር የሆነችውን +ርስታችንን እርሱ መረጠልን፡፡ +5. እግዚአብሔር በእልልታ፣ +ያህዌም በመለከት ድምፅ ዐረገ \ No newline at end of file diff --git a/47/06.txt b/47/06.txt new file mode 100644 index 0000000..1ca45d4 --- /dev/null +++ b/47/06.txt @@ -0,0 +1,4 @@ +\v 6 \v 7 6. ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ +ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ +7. እግዚአብሔር የምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና +ስለዚህ በማስተዋል ዘምሩለት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/47/08.txt b/47/08.txt new file mode 100644 index 0000000..3001bfc --- /dev/null +++ b/47/08.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +\v 8 \v 9 8. እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ነግሦአል +እግዚአብሔር በተቀደሰ ዙፋኑ ላይ ተቀምጧል፡፡ +9. ከአብርሃም አምላክ ሕዝብ ጋር +የሕዝቦች መኳንንት ተሰበሰቡ +የምድር ነገሥታት የእግዚአብሔር ናቸውና +እርሱ እጅግ ከፍ ያለ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/47/title.txt b/47/title.txt new file mode 100644 index 0000000..bdce55e --- /dev/null +++ b/47/title.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +መዝሙር 47 +ለመዘምራን አለቃ፤ የቆሬ ልጆች መዝሙር \ No newline at end of file