Tue Oct 24 2017 06:09:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-10-24 06:09:12 -07:00
parent 69708f23c0
commit a0160d8a8d
9 changed files with 37 additions and 0 deletions

4
38/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 19 \v 20 19. ጠላቶቼ እጅግ ብዙ ናቸው
ያለ ምክንያት የሚጠሉንም በዝተዋል፡፡
20. በመልካም ፈንታ ክፉ መለሱልኝ
መልሙን እየተከተልሁ ቢሆንም፣ እነርሱ ግን እኔ ላይ የሐሰት ክስ ደረደሩ፡፡

4
38/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 21 \v 22 21. ያህዌ ሆይ፣ አትተወኝ
አምላኬ ሆይ፣ ከእኔ አትራቅ
22. ጌታ መድኃኒቴ
እኔን ለመርዳት ፍጠን፡፡

2
39/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\c 39 \v 1 1. እኔ፣ ‹‹በአንደበቴ እንዳልበድል ለምናገረው እጠነቀቃለሁ፣
በክፉዎችም ፊት እስካለሁ ድረስ፣ በአፌ ልጓም አደርጋለሁ›› አልሁ፡፡

6
39/02.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 2 \v 3 2. አንድ ቃል እንኳ ሳልናገር ዝም አልሁ
ለመልካም ነገር እንኳ አፌን ዘጋሁ፤
ያም ሆኖ ጭንቀቴ ባሰ፡፡
3. ልቤ በውስጤ ጋለ
ስለ እነዚህ ነገሮች ሳስብ እንደ እሳት ነደደ፡፡
ከዚያም መናገር ጀመርሁ፡፡

6
39/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 4 \v 5 4. ‹‹ያህዌ ሆይ፣ የሕይወቴ መጨረሻ መቼ እንደ ሆነና
የዕድሜዬን ልክ አሳውቀኝ
አላፊ ጠፊ መሆኔን አሳየኝ፡፡
5. እነሆ፣ ዘመኔን በስንዝር ለክተህ አኖርህ
ዕድሜዬም በፊትህ እንደ ኢምንት ነው፡፡
በእርግጥ የሰው ሁሉ ሕይወት ጥላ ነው፡፡ ሴላ

4
39/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 6 \v 7 6. በእርግጥ ሰው ሁሉ እንደ ጥላ ይመላለሳል፡፡
ለማን እንደሚሆን ሳያውቅ ሀብት ንብረት ያከማቻል፡፡
7. ጌታ ሆይ፣ አሁንስ ማንን ልጠብቅ?
ተስፋዬ አንተ ብቻ ነህ፡፡

4
39/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 8 \v 9 8. ከኃጢአቴ አድነኝ
የሞኞች መዘባበቻ አታድርገኝ፡፡
9. ይህን ያደረግህ አንተ ነህና
ዝም እላለሁ አፌንም አልከፍትም፡፡

5
39/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 10 \v 11 10. ክንድህን አንሣልኝ
ከእጅህ ምት የተነሣ ዝዬአለሁ፡፡
11. ሰውን በኃጢአቱ ትገሥጸዋለህ፤ ትቀጣዋለህም
የሚወደውንም ነገር እንደ ብል ታጠፋበታለህ፡፡
በእርግጥ ሰው ሁሉ ተን ነው፡፡ ሴላ

2
39/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
መዝሙር 39
ለመዘምራን አለቃ፤ ለኤዶታም የዳዊት መዝሙር