Tue Oct 24 2017 06:07:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
2d73f3743d
commit
69708f23c0
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\c 38 \v 1 \v 2 1. ያህዌ ሆይ፣ በቁጣህ አትገሥጸኝ
|
||||
በመዓትህም አትቅጣኝ፡፡
|
||||
2. ፍላጻዎችህ ወግተውኛልና
|
||||
እጅህ ተጭናኛለች፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. ከቁጣህ የተነሣ መላው አካሌ ታመመ
|
||||
ከኃጢአቴ የተነሣም ዐጥንቶቼ ጤና የላቸውም፡፡
|
||||
4. በደሌ ውጦኛል
|
||||
እንደ ከባድ ሸክምም ተጭኖኛል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. በሞኝነት ካደረግሁት የተነሣ
|
||||
ቁስሌ መገለ፤ ሸተተም፡፡
|
||||
6. ጐበጥሁ፤ በየቀኑም እያጐነበስኩ ሄድሁ
|
||||
ቀኑን ሙሉ በትካዜ ዋልሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. ውስጤ እንደ እሳት ይቃጠላል
|
||||
ሥጋዬም ጤና የለውም፡፡
|
||||
8. እንደ ዲዳ ሆንሁ፤ ፈጽሞም ደቀቅሁ
|
||||
ከልቤ ምሬት የተነሣ እቃትታለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. ጌታ ሆይ፣ የጥልቅ ልቤን ናፍቆት አንተ ታውቃለህ
|
||||
መቃተቴም ከአንተ የተሰወረ አይደለም፡፡
|
||||
10. ልቤ በኃይል ይመታል፤ ጉልበት ከድቶኛል
|
||||
የዐይኔም ብርሃን ፈዝዞአል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. ካለሁበት ሁኔታ የተነሣ፣ ወዳጆቼም ባልንጀሮቼም ሸሹኝ
|
||||
ጐረቤቶቼም ርቀው ቆሙ፡፡
|
||||
12. ሕይወቴን ማጥፋት የሚወዱ ወጥመድ ዘረጉብኝ
|
||||
ሊጐዱኝ የሚፈልጉም በዛቻ ተናገሩኝ፤
|
||||
በእኔም ላይ ቀኑን ሙሉ ያሤራሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. እኔ ግን እንደማይሰማ ደንቆሮ
|
||||
ምንም መናገር እንደማይችል ዲዳ
|
||||
ሰው ሆንሁ፡፡
|
||||
14. ጆሮው እንደማይሰማ
|
||||
አንደበቱም መልስ መስጠት እንደማይችል ሰው ሆንሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 15 \v 16 15. ያህዌ ሆይ፣ በፍጹም ልቤ አንተን እጠብቃለሁ
|
||||
ጌታ ሆይ፣ አንተ መልስ ትሰጠኛለህ፡፡
|
||||
16. ይህን የምለው ጠላቶቼ በእኔ ላይ ደስ እንዳይላቸው ነው፤
|
||||
እግሬ ቢንሸራተት ክፉ ነገር ያደርጉብኛል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 17 \v 18 17. ልወድቅ ተቃርቤአለሁ
|
||||
ሕመሜም ፋታ አልሰጠኝም፡፡
|
||||
18. በደሌን እናዘዛለሁ
|
||||
ኃጢአቴም አስጨንቆኛል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 38
|
||||
የዳዊት መዝሙር፤ ለመታሰቢያነት
|
Loading…
Reference in New Issue