Tue Oct 24 2017 04:21:10 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
0d1b1c619a
commit
944a5bc713
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 46 \v 47 46. ያህዌ ሕያው ነው፤ ዐለት የሆነልኝ ይባረክ
|
||||
የድነቴ አምላክ ከፍ ከፍ ይበል፡፡
|
||||
47. እርሱ ጠላቶቼን ይበቀልልኛል፤ ሕዝቦችን
|
||||
ከእግሬ ሥር የሚያስገዛልኝም እርሱ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 48 \v 49 48. ከጠላቶቼም የሚታደገኝ እርሱ ነው!
|
||||
በእርግጥም አንተ ከተነሡብኝ በላይ ከፍ አደረግኸኝ!
|
||||
ከጨካኞችም አዳንኸኝ፡፡
|
||||
49. ያህዌ ሆይ፣ ስለዚህ ለአንተ ውዳሴ እሰጣለሁ
|
||||
በሕዝቦች መካከል አመሰግንሃለሁ፤ ለስምህም እዘምራለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 50 50. እግዚአብሔር ለንጉሡ ታላቅ ድል ይሰጠዋል
|
||||
ለቀባው ለዳዊትና ለዘሮቹም ለዘላለም ታማኝነቱን ይገልጣል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 19
|
||||
ለመዘምራን አለቃ፤ የዳዊት መዝሙር
|
Loading…
Reference in New Issue