Tue Oct 24 2017 02:33:10 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
fbe13867da
commit
4cdc5b96da
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ነፍሴም ታወካለች፤ ያህዌ ሆይ፣ ይህ እስከ መቼ ይቀጥላል?
|
||||
4. ወደ እኔ ተመለስ፤ አድነኝም፡፡
|
||||
ከታማኝ ኪዳንህ የተነሣ አድነኝ
|
||||
5. በሞት የሚያስታውስህ የለም
|
||||
መቃብር ውስጥ ሆኖ፣ የሚያመሰግንህ ማን ነው?
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ከመቃተቴ የተነሣ ዝዬአለሁ
|
||||
ሌሊቱን ሁሉ በልቅሶ አልጋዬን በእንባ አርሳለሁ
|
||||
መኝታዬንም በእንባ አረጥባለሁ፡፡
|
||||
7. ከሐዘን የተነሣ ዐይኖቼ ፈዘዙ፤
|
||||
ከባላጋራዎቼ የተነሣ ደከሙ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 8 \v 9 \v 10 8. እናንት ዐመፃን የምታደርጉ ሁሉ ከእኔ ራቁ
|
||||
ያህዌ የለቅሶዬን ድምፅ ሰምቷልና
|
||||
9. እንዲምረኝ ወደ እርሱ ያቀረብኩትን ልመና አድምጧል፤
|
||||
ያህዌ ጸሎቴን ተቀብሏል፡፡
|
||||
10. ጠላቶቼ ሁሉ ይፈሩ፤ እጅግም ይታወኩ
|
||||
ወደ ኃላ ይመለሳሉ፤ በድንገትም ይዋረዳሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\c 7 \v 1 \v 2 1. ያህዌ አምላኬ ሆይ፣ አንተ መጠጊያዬ ነህ!
|
||||
ከሚያሳድዱኝ ሁሉ አድነኝ ታደገኝም
|
||||
2. አለበለዚያ እንደ አንበሳ ይዘነጣጥሉኛል
|
||||
የሚያድነኝ በሌለበት ሁኔታ ያደቁኛል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. አምላኬ ያህዌ ሆይ፣ ጠላቶቼ አድርጓል የሚሉትን አላደረግሁም
|
||||
በእኔ ላይ ምንም በደል የለም፡፡
|
||||
4. በጐ ለዋለልኝ ክፉ አልመለስሁም፡፡ጠላቶቼን በከንቱ አልጐዳሁም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 5 5. የምናገረው እውነት ካልሆነ ጠላቴ አሳድዶ ይያዘኝ
|
||||
ሕይወቴን ከምድር ይቀላቅል
|
||||
ክብሬንም ከትቢያ ጋር ይደበልቅ፡፡ ሴላ
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 7
|
||||
በብንያማዊው ኩዛ ቃል ምክንያት ዳዊት ለያህዌ ያዜመው መዝሙር
|
Loading…
Reference in New Issue