Wed Oct 25 2017 02:10:31 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
2a2d39f634
commit
2ca48be38a
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
\v 20 \v 21 \v 22 \v 23 20. እርሱን እንዲፈቱ ንጉሡ አገልጋዮቹን ላከ፤
|
||||
የሕዝቦችም ገዢ ነጻ አወጣው፡፡
|
||||
21. የቤቱ ጌታ
|
||||
የንብረቱም ሁሉ አስተዳዳሪ አደረገው፡፡
|
||||
22. በንጉሡ ባለ ሥልጣኖች ላይ አዛዥ ሆነ
|
||||
ለንጉሡም አማካሪዎች ጥበብን እንዲያስተምር
|
||||
ሥልጣን ተሰጠው፡፡
|
||||
23. ከዚያም እስራኤል ወደ ግብፅ ሄደ
|
||||
እስከ ጊዜው ድረስ ያዕቆብ በካም
|
||||
ምድር ተቀመጠ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 24 \v 25 \v 26 \v 27 24. ያህዌ ሕዝቡን እጅግ አበዛ
|
||||
ከጠላቶቻቸውም ይልቅ ብርቱ አደረጋቸው፡፡
|
||||
25. ሕዝቡን እንዲጠሉ
|
||||
ባርያዎቹንም እንዲበድሉ ልባቸውን አስጨከነ፡፡
|
||||
26. ባርያውን ሙሴን
|
||||
እርሱ የመረጠውንም አሮንን ላከ፡፡
|
||||
27. በግብፃውያን መካከል ምልክቶችን
|
||||
በካም ምድርም ድንቆችን አደረጉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 28 \v 29 \v 30 28. ጨለማን ልኮ ምድርን ጽልመት አለበሳት
|
||||
ይሁን እንጂ ትእዛዞቹን አልፈጸሙም፡፡
|
||||
29. ውሃቸውን ወደ ደም ለወጠ
|
||||
ዓሣዎቻቸውንም ፈጀ፡፡
|
||||
30. የነገሥታት እልፍኝ እንኳ ሳይቀር
|
||||
ምድራቸው በእንቁራሪት ተሸፈነች፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 31 \v 32 \v 33 31. እርሱ ሲናገር ተናካሽ ዝንቦችና
|
||||
ተናዳፊ ትንኞች በአገራቸው ተርመሰመሱ፡፡
|
||||
32. በአገራቸው ላይ የበረዶ ድንጋይና መብረቅ አወረደ፡፡
|
||||
33. ወይናቸውንና በለሳቸውን መታ
|
||||
ሌሎች ዛፎቻቸውንም ሰባበረ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 34 \v 35 \v 36 34. እርሱ ሲናገር አንበጣ መጣ
|
||||
ስፍር ቁጠር የሌለውም ኩብኩባ
|
||||
ከተፍ አለ፡፡
|
||||
35. አንበጣ የምድሪቱን ዕፅዋት ሁሉ በላ
|
||||
እህላቸውንም ሁሉ ፈጀ፡፡
|
||||
36. ደግሞም የእያንዳንዱን ግብፃዊ
|
||||
በኩር ሁሉ
|
||||
የኃይላቸውንም ሁሉ በኩራት መታ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 37 \v 38 \v 39 37. እስራኤላውያንን ከወርቅና ከብር ጋር
|
||||
ከዚያ መርቶ አወጣ፤
|
||||
ከነገዶቻቸው አንዱ እንኳ አልተደናቀፈም፡፡
|
||||
38. እጅግ ፈርተዋቸው ነበርና
|
||||
እስራኤላውያን አገር ለቀው ሲወጡ
|
||||
ግብፅ ደስ አላት፡፡
|
||||
39. በሚሄዱበት ጊዜ በደመና ጋረዳቸው
|
||||
እሳትም በሌሊት አበራላቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 40 \v 41 \v 42 40. ምግብ እንዲሰጣቸው በለመኑት ጊዜ
|
||||
ድርጭት አመጣላቸው
|
||||
የሰማይንም እንጀራ አጠገባቸው፡፡
|
||||
41. ዐለቱን ሰነጠቀ፤ ውሃም ተንዶለዶለ
|
||||
42. ለባርያው ለአብርሃም የሰጠውን ቅዱስ የተስፋ
|
||||
ቃል አስታውሶአልና
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 43 \v 44 \v 45 43. ሕዝቡን በደስታ፣
|
||||
ምርጦቹንም በእልልታ መራቸው፡፡
|
||||
44. የሕዝቦችን ምድር ሰጣቸው
|
||||
የእነርሱንም ሀብት ወረሱ፡፡
|
||||
45. ይህም ሥርዐቱን ይጠብቁ ዘንድ
|
||||
ሕጉንም ይፈጽሙ ዘንድ ነው፡፡
|
||||
ያህዌ ይመስገን
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\c 106 \v 1 \v 2 1. ያህዌን አመስግኑ
|
||||
ቸር ነውና ያህዌን አመስግኑ
|
||||
ምሕረቱም ለዘላለም ነውና፡፡
|
||||
2. የያህዌን ብርቱ ሥራ ማን
|
||||
ሊናገር ይችላል?
|
||||
ምስጋናውንስ ሁሉ ማን ተናግሮ
|
||||
ይጨርሳል?
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
3. ዘወትር መልካሙንና ትክክል የሆነውን
|
||||
የሚያደርጉ የተባረኩ ናቸው፡፡
|
||||
4. ያህዌ ሆይ፣ ለሕዝብህ ሞገስ ስታደርግ
|
||||
አስበኝ፤
|
||||
በምታድናቸውም ጊዜ ርዳኝ፡፡
|
||||
5. ይኸውም፣ አንተ የመረጥሃቸውን መበልጸግ
|
||||
እንዳይ፣
|
||||
በሕዝብህ ደስ መሰኘት እኔንም ደስ
|
||||
እንዲለኝ
|
||||
በርስትህም ክብር መመካት እንድችል ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
መዝሙር 106
|
Loading…
Reference in New Issue