diff --git a/105/20.txt b/105/20.txt new file mode 100644 index 0000000..17615d7 --- /dev/null +++ b/105/20.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 \v 23 20. እርሱን እንዲፈቱ ንጉሡ አገልጋዮቹን ላከ፤ +የሕዝቦችም ገዢ ነጻ አወጣው፡፡ +21. የቤቱ ጌታ +የንብረቱም ሁሉ አስተዳዳሪ አደረገው፡፡ +22. በንጉሡ ባለ ሥልጣኖች ላይ አዛዥ ሆነ +ለንጉሡም አማካሪዎች ጥበብን እንዲያስተምር +ሥልጣን ተሰጠው፡፡ +23. ከዚያም እስራኤል ወደ ግብፅ ሄደ +እስከ ጊዜው ድረስ ያዕቆብ በካም +ምድር ተቀመጠ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/105/24.txt b/105/24.txt new file mode 100644 index 0000000..3b6aed3 --- /dev/null +++ b/105/24.txt @@ -0,0 +1,8 @@ +\v 24 \v 25 \v 26 \v 27 24. ያህዌ ሕዝቡን እጅግ አበዛ +ከጠላቶቻቸውም ይልቅ ብርቱ አደረጋቸው፡፡ +25. ሕዝቡን እንዲጠሉ +ባርያዎቹንም እንዲበድሉ ልባቸውን አስጨከነ፡፡ +26. ባርያውን ሙሴን +እርሱ የመረጠውንም አሮንን ላከ፡፡ +27. በግብፃውያን መካከል ምልክቶችን +በካም ምድርም ድንቆችን አደረጉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/105/28.txt b/105/28.txt new file mode 100644 index 0000000..c5235e3 --- /dev/null +++ b/105/28.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +\v 28 \v 29 \v 30 28. ጨለማን ልኮ ምድርን ጽልመት አለበሳት +ይሁን እንጂ ትእዛዞቹን አልፈጸሙም፡፡ +29. ውሃቸውን ወደ ደም ለወጠ +ዓሣዎቻቸውንም ፈጀ፡፡ +30. የነገሥታት እልፍኝ እንኳ ሳይቀር +ምድራቸው በእንቁራሪት ተሸፈነች፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/105/31.txt b/105/31.txt new file mode 100644 index 0000000..b02041e --- /dev/null +++ b/105/31.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +\v 31 \v 32 \v 33 31. እርሱ ሲናገር ተናካሽ ዝንቦችና +ተናዳፊ ትንኞች በአገራቸው ተርመሰመሱ፡፡ +32. በአገራቸው ላይ የበረዶ ድንጋይና መብረቅ አወረደ፡፡ +33. ወይናቸውንና በለሳቸውን መታ +ሌሎች ዛፎቻቸውንም ሰባበረ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/105/34.txt b/105/34.txt new file mode 100644 index 0000000..21847e0 --- /dev/null +++ b/105/34.txt @@ -0,0 +1,8 @@ +\v 34 \v 35 \v 36 34. እርሱ ሲናገር አንበጣ መጣ +ስፍር ቁጠር የሌለውም ኩብኩባ +ከተፍ አለ፡፡ +35. አንበጣ የምድሪቱን ዕፅዋት ሁሉ በላ +እህላቸውንም ሁሉ ፈጀ፡፡ +36. ደግሞም የእያንዳንዱን ግብፃዊ +በኩር ሁሉ +የኃይላቸውንም ሁሉ በኩራት መታ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/105/37.txt b/105/37.txt new file mode 100644 index 0000000..fedfd4f --- /dev/null +++ b/105/37.txt @@ -0,0 +1,8 @@ +\v 37 \v 38 \v 39 37. እስራኤላውያንን ከወርቅና ከብር ጋር +ከዚያ መርቶ አወጣ፤ +ከነገዶቻቸው አንዱ እንኳ አልተደናቀፈም፡፡ +38. እጅግ ፈርተዋቸው ነበርና +እስራኤላውያን አገር ለቀው ሲወጡ +ግብፅ ደስ አላት፡፡ +39. በሚሄዱበት ጊዜ በደመና ጋረዳቸው +እሳትም በሌሊት አበራላቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/105/40.txt b/105/40.txt new file mode 100644 index 0000000..90d03ff --- /dev/null +++ b/105/40.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +\v 40 \v 41 \v 42 40. ምግብ እንዲሰጣቸው በለመኑት ጊዜ +ድርጭት አመጣላቸው +የሰማይንም እንጀራ አጠገባቸው፡፡ +41. ዐለቱን ሰነጠቀ፤ ውሃም ተንዶለዶለ +42. ለባርያው ለአብርሃም የሰጠውን ቅዱስ የተስፋ +ቃል አስታውሶአልና \ No newline at end of file diff --git a/105/43.txt b/105/43.txt new file mode 100644 index 0000000..1ca7b04 --- /dev/null +++ b/105/43.txt @@ -0,0 +1,7 @@ +\v 43 \v 44 \v 45 43. ሕዝቡን በደስታ፣ +ምርጦቹንም በእልልታ መራቸው፡፡ +44. የሕዝቦችን ምድር ሰጣቸው +የእነርሱንም ሀብት ወረሱ፡፡ +45. ይህም ሥርዐቱን ይጠብቁ ዘንድ +ሕጉንም ይፈጽሙ ዘንድ ነው፡፡ +ያህዌ ይመስገን \ No newline at end of file diff --git a/106/01.txt b/106/01.txt new file mode 100644 index 0000000..ab3fe44 --- /dev/null +++ b/106/01.txt @@ -0,0 +1,7 @@ +\c 106 \v 1 \v 2 1. ያህዌን አመስግኑ +ቸር ነውና ያህዌን አመስግኑ +ምሕረቱም ለዘላለም ነውና፡፡ +2. የያህዌን ብርቱ ሥራ ማን +ሊናገር ይችላል? +ምስጋናውንስ ሁሉ ማን ተናግሮ +ይጨርሳል? \ No newline at end of file diff --git a/106/03.txt b/106/03.txt new file mode 100644 index 0000000..83ef1bd --- /dev/null +++ b/106/03.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +3. ዘወትር መልካሙንና ትክክል የሆነውን +የሚያደርጉ የተባረኩ ናቸው፡፡ +4. ያህዌ ሆይ፣ ለሕዝብህ ሞገስ ስታደርግ +አስበኝ፤ +በምታድናቸውም ጊዜ ርዳኝ፡፡ +5. ይኸውም፣ አንተ የመረጥሃቸውን መበልጸግ +እንዳይ፣ +በሕዝብህ ደስ መሰኘት እኔንም ደስ +እንዲለኝ +በርስትህም ክብር መመካት እንድችል ነው፡፡ diff --git a/106/title.txt b/106/title.txt new file mode 100644 index 0000000..f6a569e --- /dev/null +++ b/106/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +መዝሙር 106 \ No newline at end of file