Tue Oct 24 2017 04:29:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
c092299be9
commit
1914b7a029
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. በአንተ ላይ ክፋት ቢያስቡም፣
|
||||
ሤራ ቢያውጠነጥኑም፣ አይሳካላቸውም፡፡
|
||||
12. በመጡበት ትመልሳቸዋለህና
|
||||
ቀስትህንም በእነርሱ ላይ ታነጣጥራለህ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 13 13. ያህዌ ሆይ፣ በብርታትህ ከፍ ከፍ በል
|
||||
እኛም ኃይልህን እንዘምራለን፤ እንወድሳለንም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\c 22 \v 1 \v 2 1. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውኸኝ?
|
||||
እኔን ለማዳን፣ ከመቃተቴም ቃል ለምን ራቅህ?
|
||||
2. አምላኬ ሆይ፣ በቀን ወደ አንተ እጮኻለሁ፣ አንተ ግን አልመለሰህልኝም
|
||||
በሌሊት እንኳ አላረፍሁም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. አንተ ቅዱስ ነህ
|
||||
በእስራኤል ምስጋና ውስጥ እንደ ንጉሥ ትቀመጣለህ፡፡
|
||||
4. አባቶቻችን በአንተ ተማመኑ፣
|
||||
በአንተ ተማመኑ አንተም ታደግሃቸው፡፡
|
||||
5. ወደ አንተ ጮኹ፤ እነርሱም ዳኑ
|
||||
በአንተ ተማመኑ፤ እነርሱም አላፈሩም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
መዝሙር 22
|
||||
ለመዘምራን አለቃ፤ በ‹‹ንጋት አጋዘን›› ዜማ የሚዜም የዳዊት መዝሙር
|
Loading…
Reference in New Issue