Tue Oct 24 2017 22:57:28 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-10-24 22:57:29 -07:00
parent e319e6cdf7
commit 1127c41431
11 changed files with 54 additions and 0 deletions

8
53/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\c 53 \v 1 \v 2 \v 3 1. ሞኝ በልቡ፣ ‹‹እግዚአብሔር የለም›› ይላል
ብልሹዎች ናቸው፤ ጸያፍ ነገርም አድርገዋል
መልካም የሚያደርግ አንድ እንኳ የለም፡፡
2. አስተዋዮችና እርሱን የሚፈልጉ ሰዎች
ለማግኘት፣ እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ ሰው ልጆች ተመለከተ፡፡
3. ሁሉም ወደ ሌላ ዘወር ብለዋል፤
በአንድነትም ብልሹዎች ሆነዋል፡፡
መልካም የሚያደርግ አንድ እንኳ የለም፡፡

8
53/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 4 \v 5 4. ክፉ አድራጊዎች ከቶ አያስተውሉምን
እንጀራ እንደሚበላ ሰው ሕዝቤን የሚበሉ፣
እግዚአብሔርንም ጠርተው የማያውቁት ሰዎች አይማሩምን?
5. ምንም የሚያስፈራ ነገር ሳይኖር
እጅግ ፈሩ፤
የዘመቱብህን ሰዎች ዐጥንት እግዚአብሔር
በተነ፤ እግዚአብሔር ስለ ናቃቸው እንዲህ
ያሉ ሰዎች ያፍራሉ፡፡

3
53/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 6 6. ምነው ለእስራኤል የሚሆን መዳን ከጽዮን በመጣ
እግዚአብሔር ሕዝቡን ከምርኮ በመለሰ ጊዜ
ያዕቆብ ደስ ይለዋል፤ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል!

7
54/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\c 54 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር ሆይ፣ በስምህ አድነኝ
በኃይልህም ፍረድልኝ፡፡
2. እግዚአብሔር ሆይ፣ ጸሎቴን ስማልኝ
የአፌንም ቃል አድምጥ፡፡
3. ባዕዳን ተነሥተውብኛልና
ጨካኞችም ነፍሴን ይፈልጓታል
እግዚአብሔርንም ከምንም አልቆጠሩትም፡፡ ሴላ

4
54/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 4 \v 5 4. እነሆ እግዚአብሔር ረዳቴ ነው
ጌታም ደግፎ ይይዘኛል፡፡
5. ክፋታቸውን በጠላቶቼ ላይ መልስባቸው
በቃልህ ታማኝ ነህና አጥፋቸው፡፡

4
54/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 6 \v 7 6. በበጐ ፈቃድ መሥዋዕት አቀርብልሃለሁ
መልም ነውና ያህዌ ሆይ፣ ስምህን አመሰግናለሁ፡፡
7. ከመከራ ሁሉ ታድጐኛልና
ዐይኔም የጠላቶቼን ውድቀት ለማየት በቅቶአል፡፡

2
54/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
መዝሙር 54
ለመዘምራን አለቃ፤ በበገናዎች፤ ዜፋውያን ወደ ሳኦል መጥተው፣ ‹‹ዳዊት በእኛ ዘንድ ተደብቆአል›› ባሉ ጊዜ የዳዊት ትምህርት

8
55/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\c 55 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር ሆይ፣ ጸሎቴን ስማ
ልመናዬንም ቸል አትበል፡፡
2. ችግሬ ዕረፍት ነስቶኛልና
ወደ እኔ ተመልከት መልስልኝም፡፡
3. ከጠላቶቼ ዛቻ የተነሣ፣ ፈርቼአለሁ፤
በክፉዎችም ጭቈና ደቅቄአለሁ፡፡
መከራ አምጥተውብኛል፤ በቁጣም
ያሳድዱኛል፡፡

4
55/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 4 \v 5 4. ልቤ በውስጤ ተሸበረብኝ
የሞት ድንጋጤም መጣብኝ፡፡
5. ፍርሃትና እንቅጥቅጥ መጡብኝ
ሽብርም በረታብኝ፡፡

4
55/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 6 \v 7 6. እኔም እንዲህ አልሁ፣ ‹‹ምነው የርግብ ክንፍ በኖረኝ!
በርሬ ሄጄ ዐርፍ ነበር፡፡
7. እነሆ፣ ኮብልዬ በራቅሁ ነበር
በምድረ በዳ በሰነበትሁ ነበር፡፡ ሴላ

2
55/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
መዝሙር 55
ለመዘምራን አለቃ፤ በበገናዎች የዳዊት ትምህርት