am_mat_text_ulb/12/31.txt

2 lines
458 B
Plaintext

\v 31 እንግዲህ እነግራችኋለሁ! ማንኛውም ኃጢአትና ስድብ ለሰዎች ይቅር ይባልላቸዋል ፤መንፈስ ቅዱስን የሚሳደብ ግን ይቅር አይባልም፡፡
\v 32 በሰው ልጅ ላይ ማንኛውንም ቃል የሚናገር ይቅር ይባልለታል፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ የሚናገር ግን፣ በዚህ ዓለምም ሆነ በሚምጣው ይቅር አይባልም።