am_mat_text_ulb/22/34.txt

1 line
375 B
Plaintext

\v 34 ኢየሱስ ሰዱቃውያንን ዝም እንዳሰኛቸው ፈሪሳውያን ሲሰሙ፣ በአንድነት ተሰባሰቡ፡፡ \v 35 ሕግ ዐዋቂ የሆነ ከእነርሱ መካከል አንዱ እርሱን ለመፈተን፣ \v 36 ‹‹መምህር፣ ከሕጉ ሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ የትኛው ነው›› ብሎ ጠየቀው፡፡