\v 26 ጌታው ግን መልሶ፣ “አንተ ዐምፀኛና ሰነፍ አገልጋይ፤ ካልዘራሁበት የማጭድ፣ ካልበተንሁበት የምሰበስብ መሆኔን ታውቃለህ። \v 27 ስለዚህ ገንዘቤን ለአትራፊዎች መስጠት ይገባህ ነበር፤ እኔ ስመጣ ከእነ ትርፉ እወስደው ነበር” አለው።