am_mat_text_ulb/14/15.txt

1 line
272 B
Plaintext

\v 15 እየመሸም ሲሄድ፣ደቀመዛሙርቱ መጡና ፥“ቀኑ መሽቷል ይህም ሥፍራ ምድረ በዳ ነው ። ሕዝቡን ወደ መንደሮች እንዲሄዱና ፣ለራሳቸው ምግብ እንዲገዙ አሰናብት አሉት።”