51. ይሄን ሁሉ ተረድታችኋል? አላቸው'' ደቀመዛሙርቱም “አዎን” አሉት።
52. ከዚያም ኢየሱስ ፣ “ ስለዚህ የመንግስተ ሰማይ ደቀመዝሙር የሆነ ፀሐፊ ሁሉ፣ ከሃብቱ መካከል አሮጌውና አዲሱን ያወጣ የቤት ጌታን ይመስላል አላቸው።''
53. ኢየሱስም እነዚህን ምሳሌዎች ሲጨርስ ፣ከዚያሥፍራ ሄደ።