am_mat_text_ulb/15/32.txt

1 line
827 B
Plaintext
Raw Blame History

This file contains ambiguous Unicode characters

This file contains Unicode characters that might be confused with other characters. If you think that this is intentional, you can safely ignore this warning. Use the Escape button to reveal them.

\v 32 ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ወደ ራሱ ጠርቶ፣ ‹‹ለሕዝቡ አዝንላቸዋለሁ፤ ምክንያቱም ከእኔ ጋር ሦስት ቀን ቆይተዋል፣ የሚበሉትም የላቸወም፡፡ በመንገድ ላይ ዝለው እንዳይወድቁ ሳይበሉ ዝም ብዬ አላሰናብታቸውም›› አለ፡፡ \v 33 ደቀ መዛሙርቱ፣ ‹‹በዚህ በረሐ ይህን የሚያህል ብዙ ሕዝብ የሚያጠግብ እንጀራ ከየት እናገኛለን? አሉት፡፡ \v 34 ኢየሱስ፣ ‹‹ስንት እንጀራ አላችሁ? አላቸው፡፡ ‹‹ሰባት እንጀራና ጥቂት ትናንሽ ዐሣ አለ›› አሉት፡፡ \v 35 ከዚያም ኢየሱስ ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዛቸው፡፡