am_mat_text_ulb/09/20.txt

3 lines
471 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 20 አንዲት ለዐሥራ ሁለት ዓመት ከባድ የደም መፍሰስ የነበረባት ሴት፣ ከኢየሱስ ኋላ መጥታ የልብሱን ጠርዝ ነካች፤
\v 21 '' የልብሱን ጫፍ ብቻ ብነካ ደኅና እሆናለሁ'' ብላ ነበርና።
\v 22 ኢየሱስም ዞር ብሎ አያትና፣ “ልጄ ሆይ፣ አይዞሽ እምነትሽ አድኖሻል” አላት። ሴቲቱም ወዲያውኑ ደኅና ሆነች።