am_mat_text_ulb/12/19.txt

6 lines
365 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 19 አይጨቃጨቅም ወይም አይጮህም፤
ወይም ማንም ድምፁን በጐዳናዎች ላይ አይሰማም።
\v 20 ፍርድን ለድል እስኪያበቃ ድረስ፤
የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም፣
የሚጤሰውንም የጧፍ ክር አያጠፋም፣
\v 21 አሕዛብም በስሙ ይታመናሉ።''