23. ኢየሱስ ወደ ጀልባ በገባ ጊዜ ደቀመዛሙርቱም ተከትለውት ገቡ
24. በባሕሩም ላይ ታላቅ ማዕበል ተነሥቶ ጀልባዋ በማዕበል
ተሞላች። ኢየሱስ ግን ተኝቶ ነበር።
25. ደቀመዛሙርቱ ወደርሱ መጥተው፥ ጌታ! ''አድነን ልንጠፋ
ነው''እያሉ ቀሰቀሱት።