2 lines
544 B
Plaintext
2 lines
544 B
Plaintext
|
\v 45 \v 46 45 የአይሁድ የሕግ መምህር የነበረ አንድ ሰው እንደዚህ በማለት መለሰለት፦
|
||
|
“መምህር ሆይ በምትናገረው ነገር እኛንም እየሰደብከን ነው።” 46 ኢየሱስም እንደዚህ አለ፦ “እናንተም የሕግ መምህራን፣ ለመሸከም የሚከብድ ሸክም በሰዎች ላይ ትጭናላችሁና፣ እናንተ ግን እነዚያን ሸክሞች በአንድ ጣታችሁ እንኳን አትነኳቸውምና ወዮላችሁ!
|