Tue Jun 13 2017 12:08:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
22f68c4ac6
commit
2eef9c45e1
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 10 ከዚያ ሁለተኛውን ወፍ በህጉ መሰረት የሚቃጠል መስዋዕት አድርጎ ያቀርበዋል፣ እናም ካህኑ ሰውየው ለሰራው ኃጢአት ማስተስረያ ያደርገዋል፤ ይቅር ይባላል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 11 “ነገር ግን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት እርግቦች መግዛት ሳይችል ቢቀር፣ ለሰራው ኃጢአት የኢፍ መስፈሪያ አንድ አስረኛ መልካም ዱቄት መስዋዕት ያቅርብ፡፡ ያኃጢአት መስዋዕት ስለሆነ ዘይት ወይም ዕጣን አይጨምርበት፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue