diff --git a/05/10.txt b/05/10.txt new file mode 100644 index 0000000..775bd57 --- /dev/null +++ b/05/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 ከዚያ ሁለተኛውን ወፍ በህጉ መሰረት የሚቃጠል መስዋዕት አድርጎ ያቀርበዋል፣ እናም ካህኑ ሰውየው ለሰራው ኃጢአት ማስተስረያ ያደርገዋል፤ ይቅር ይባላል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/05/11.txt b/05/11.txt new file mode 100644 index 0000000..c76720f --- /dev/null +++ b/05/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 “ነገር ግን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት እርግቦች መግዛት ሳይችል ቢቀር፣ ለሰራው ኃጢአት የኢፍ መስፈሪያ አንድ አስረኛ መልካም ዱቄት መስዋዕት ያቅርብ፡፡ ያኃጢአት መስዋዕት ስለሆነ ዘይት ወይም ዕጣን አይጨምርበት፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/05/12.txt b/05/12.txt new file mode 100644 index 0000000..f4f5f09 --- /dev/null +++ b/05/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 መስዋዕቱን ወደ ካህኑ ያቅርበው፣ካህኑም ለያህዌ በጎነት ምስጋና ለማቅረብ ከዱቄቱ እፍኝ ይወስዳል፣ ከዚያም በመሰዊያው ላይ ለያህዌ በመስዋዕቱ ላይ በእሳት ያቃጥለዋል፡፡ ይህ የኃጢአት መስዋዕት ነው፡፡ \v 13 ካህኑ ሰውየው የሰራውን ማንኛውንም ኃጢአት ያስተሰርይለታል፤ይቅር ይባላል፡፡ ከመስዋዕት የተረፈው እንደ እህል ቁርባኑ ሁሉ የካህኑ ይሆናል፡፡’” \ No newline at end of file