Thu Jul 21 2016 15:34:53 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
weth-13 2016-07-21 15:35:09 +03:00
parent 760d04af58
commit ac22e8fdeb
1 changed files with 1 additions and 1 deletions

View File

@ -1 +1 @@
እንግዲህ፥ይህ አገልግሎት ስላለን እንዲሁም ምህረት ስለተቀበልን፥ ተስፋ አንቆርጥም። በዚያ ፈንታ ግን አሳፋሪ እና ድብቅ የሆኑ መንገዶችን ክደናል። የተንኮል ህይወት አንኖርም፥የእግዚአብሔርንም ቃል ያለ አግባብ አንይዝም። እውነትንም እየተናገርን ራሳችንን በእግዚአብሔር ፊት ለእያንዳንዱ ሰው ህሊና እናቀርባለን።
\c 4 \v 1 እንግዲህ፥ይህ አገልግሎት ስላለን እንዲሁም ምህረት እንደተቀበልን መጠን፥ ተስፋ አንቆርጥም። \v 2 በዚያ ፈንታ ግን አሳፋሪ እና ድብቅ የሆኑ መንገዶችን ክደናል። የተንኮል ህይወት አንኖርም፥የእግዚአብሔርንም ቃል ያለ አግባብ አንጠቀምበትም። እውነትንም እየተናገርን ራሳችንን ለሰው ሁሉ ህሊና በእግዚአብሔር ፊት እናቀርባለን።