Fri Jul 22 2016 13:59:58 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
0554f37408
commit
a0c7758422
|
@ -1 +1 @@
|
|||
ምናልባት እንኳ በመልዕክቴ አሳዝኜያችሁ ቢሆን፥ምንም እንኳ እንዳዘናችሁ ሳይ ለጥቂት ጊዜ እኔም አዝኜ ቢሆንም፣አልፀፀትም፤ አሁን ደግሞ እደሰታለሁ፤የምደሰተውም ስላዘናችሁ ሳይሆን ሃዘናችሁ ንስሃን ስላደረገላችሁ ነው። እግዚአብሔር የሚወደው አይነት ሃዘን እየተለማመዳችሁ ስለሆነ በእኛ ምክንያት ኪሳራ ውስጥ አልገባችሁም። እግዚአብሔር የሚወደው ሃዘን ያለ ፀፀት የሆን ድነትን የሚፈፅም ንስሃ ያመጣል፥ዓለማዊ ሃዘን ግን ሞትን ያመጣል።
|
||||
\v 8 ምንም እንኳ በመልዕክቴ ባሳዝናችሁም ለምን ፃፍኩ ብዬ አልፀፀትም። ነገር ግን፥የምፀፀተው መልዕክቴ ለጥቂት ጊዜም እንዳሳዘናችሁ ስለማውቅ ነው። \v 9 አሁን የምደሰትበት ምክንያት ስላዘናችሁ ሳይሆን ሃዘናችሁ ወደ ንስሃ ስለመራችሁ ነው። እግዚአብሔር የሚወደው አይነት ሃዘን እየተለማመዳችሁ ስለሆነ በእኛ ምክንያት ያጣችሁት ነገር የለም። \v 10 እግዚአብሔር የሚወደው ሃዘን ፀፀት የሌለበት፥ ወደ ድነት የሚመራ ንስሃን ያመጣል። ዓለማዊ ሃዘን ግን ሞትን ያመጣል።
|
Loading…
Reference in New Issue