From a0c77584221bc3033d71a0559a229cb83a0dbc1f Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Fri, 22 Jul 2016 14:00:15 +0300 Subject: [PATCH] Fri Jul 22 2016 13:59:58 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 07/08.txt | 2 +- 1 file changed, 1 insertion(+), 1 deletion(-) diff --git a/07/08.txt b/07/08.txt index 9f55fb3..ac65116 100644 --- a/07/08.txt +++ b/07/08.txt @@ -1 +1 @@ -ምናልባት እንኳ በመልዕክቴ አሳዝኜያችሁ ቢሆን፥ምንም እንኳ እንዳዘናችሁ ሳይ ለጥቂት ጊዜ እኔም አዝኜ ቢሆንም፣አልፀፀትም፤ አሁን ደግሞ እደሰታለሁ፤የምደሰተውም ስላዘናችሁ ሳይሆን ሃዘናችሁ ንስሃን ስላደረገላችሁ ነው። እግዚአብሔር የሚወደው አይነት ሃዘን እየተለማመዳችሁ ስለሆነ በእኛ ምክንያት ኪሳራ ውስጥ አልገባችሁም። እግዚአብሔር የሚወደው ሃዘን ያለ ፀፀት የሆን ድነትን የሚፈፅም ንስሃ ያመጣል፥ዓለማዊ ሃዘን ግን ሞትን ያመጣል። \ No newline at end of file +\v 8 ምንም እንኳ በመልዕክቴ ባሳዝናችሁም ለምን ፃፍኩ ብዬ አልፀፀትም። ነገር ግን፥የምፀፀተው መልዕክቴ ለጥቂት ጊዜም እንዳሳዘናችሁ ስለማውቅ ነው። \v 9 አሁን የምደሰትበት ምክንያት ስላዘናችሁ ሳይሆን ሃዘናችሁ ወደ ንስሃ ስለመራችሁ ነው። እግዚአብሔር የሚወደው አይነት ሃዘን እየተለማመዳችሁ ስለሆነ በእኛ ምክንያት ያጣችሁት ነገር የለም። \v 10 እግዚአብሔር የሚወደው ሃዘን ፀፀት የሌለበት፥ ወደ ድነት የሚመራ ንስሃን ያመጣል። ዓለማዊ ሃዘን ግን ሞትን ያመጣል። \ No newline at end of file