Fri May 19 2017 15:32:58 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
c5d1ba2148
commit
102242ca50
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. በእምነት መሆናችሁን ለማየት ራሳችሁን መርምሩ። ራሳችሁን ፈትኑ። ኢየሱስ ክርስቶስ በእናንተ እንደሚኖር አትገነዘቡምን?ተፈትናችሁ ካላለፋችሁ በቀር ፣ እርሱ በእናንተ ይኖራል። 6. እኛ ግን ተፈትነን ያለፍን መሆናችንን እንደምታውቁ እተማመናለው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. እንግዲህ እናንተ ክፉ እንዳታደርጉ ወደ እግዚአብሔር እንጸልያለን ፥ ይህንም የምናደርገው ፈተናውን ያለፍን መሰለን ለመታየት አይደለም፥ ነገር ግን ፈተናውን ያላለፍን ብንመስልም እንኳ፣ እናንተ ትክክል የሆነውን ታደርጉ ዘንድ እጸልያለው። 8. ስለ እውነት እንጂ የእውነት ተቃራኒ የሆነ ነገር መሥራት አንችልምና።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. እኛ ደካሞች ሆነን እናንተ ብርቱዎች ስትሆኑ ደስ ይለናልና። እናንተ ፍጹማን እንድትሆኑ እንኛ ደግሞ እንጸልያለን።
|
||||
10. ከእናንተ ርቄ እያለው እነዚህን ነገሮች ጻፍሁላችሁ፤ ከእናንተ ጋር ሳለው እናንተ ለማነጽ እንጂ ለማፍረስ ያይደለ ጌታ የሰጠኝ ሥልጣንን በመጠቀም እንዳላመናጭቃችሁ ንችው።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. በመጨረሻ፣ ወንድሞችና እኅቶች፣ ደስ ይበላችሁ! ለተሐድሶ ሥሩ፤ተበረታቱ፤እርስ በርሳችሁ ተስማሙ፤በሰላም ኑሩ፤ የፍቅርና የሰላም አምልክም ከእናንተ ጋር ይሆናል። 12. በተቀደሰ አሳሳም ሰላም ተባባሉ።
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. ቅዱሳን ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
|
||||
14. የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፣ፍቅር፣የመንፈስ ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
|
|
@ -154,6 +154,11 @@
|
|||
"12-20",
|
||||
"13-title",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-03"
|
||||
"13-03",
|
||||
"13-05",
|
||||
"13-07",
|
||||
"13-09",
|
||||
"13-11",
|
||||
"13-13"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue