1 line
556 B
Plaintext
1 line
556 B
Plaintext
|
\v 3 \v 4 3. ክርስቶስ በእኔ በኩል እየተናገረ ስለ መሆኑ ማስረጃ ስለምትሹ ይህን እነግራችሏለው። ክርስቶስ ስለ እናንተ አይደክምም፥ይልቁንም እርሱ በእናንተ ኃይለኛ ነው። 4. እርሱ በድካም ተሰቅሏልና፤ነገር ግን በእግዚአብሔር ኃይል ሕያው ነው። እኛ ደግሞ በእርሱ ደካሞች ነንና፤ ነገር ግን በመካከላችሁ ብለው የእግዚአብሔር ኀይል ሕያዋን ነን።
|