8 lines
535 B
Markdown
8 lines
535 B
Markdown
|
# እግዚአብሔር አምላክ፣ ዓመፀኞች ልጆች ምን እንደሚያደርጉ ተናገረ?
|
||
|
|
||
|
ከእርሱ ያልሆነውን ዕቅድ እንደሚያቅዱና በኃጢአት ላይ ኃጢአትን ይጨምሩ ዘንድ በእርሱ መንፈስ ሳይሆን ከአገራት ጋር ቃል ኪዳን ያደርጋሉ አለ
|
||
|
|
||
|
# ዓመፀኞች ልጆች እንዲጠብቃቸው ማንን ይፈልጋሉ?
|
||
|
|
||
|
የፈርዖንን ጥበቃ ይፈልጋሉ፣ የግብፅንም ጥላ መጠጊያቸው ያደርጋሉ
|