diff --git a/12/01.txt b/12/01.txt new file mode 100644 index 0000000..400f176 --- /dev/null +++ b/12/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 12 \v 1 \v 2 \v 3 1 ስለ እስራኤል የተነገረው የያህዌ ቃል ዐዋጅ ይህ ነው። ሰማያትን የዘረጋ፣ ምድርን የመሠረተ፣ የሰውን መንፈስ የሠራ ያህዌ እንዲህ ይላል፣ 2 “ኢየሩሳሌምን በዙሪያዋ ያሉትን ሕዝቦች ሁሉ የሚያንገዳግድ ጽዋ አደርጋታለሁ። ኢየሩሳሌም በምትከበብበት ጊዜ ይሁዳም ላይ እንደዚያው ይሆናል። 3 በዚያ ቀን ኢየሩሳሌምን አሕዛብ ሁሉ ላይ ከባድ ድንጋይ አደርጋታለሁ። ያንን ድንጋይ ማንቀሳቀስ የሚሞክር ሁሉ ክፉኛ ይጎዳል፤ የምድር ሕዝቦች ሁሉ በዚያች ከተማ ላይ ይሰበሰባሉ። \ No newline at end of file diff --git a/12/04.txt b/12/04.txt new file mode 100644 index 0000000..6fb06be --- /dev/null +++ b/12/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4 በዚያ ቀን፣ ፍረሱን ሁሉ በሽብር፣ የተቀመጠበትንም ሁሉ በእብደት እመታለሁ። የይሁዳን ቤት በምሕረት አያለሁ፤ የጠላትን ፈረስ ሁሉ አሳውራለሁ። 5 በዚያ ጊዜ የይሁዳ መሪዎች በልባቸው፣ የሰራዊት ጌታ ያህዌ አምላካቸው ስለ ሆነ የኢየሩሳሌም ሕዝቦች ብርታታችን ናቸው!” ይላሉ። \ No newline at end of file diff --git a/12/06.txt b/12/06.txt new file mode 100644 index 0000000..4905422 --- /dev/null +++ b/12/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 6 በዚያ ቀን የይሁዳን መሪዎች በእንጨት ክምር ውስጥ እንዳለ የእሳት ምድጃ በነዶም መካከል እንዳለ ችቦ ነበልባል አደርጋለሁ፤ በቀኝና በግራ ዙሪያውን ያሉትን ሕዝቦች ይበላሉ፤ ኢየሩሳሌምም እንደ ገና ከምድሯ ትኖራልች። \ No newline at end of file diff --git a/12/07.txt b/12/07.txt new file mode 100644 index 0000000..fbcd5bc --- /dev/null +++ b/12/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7 የዳዊት ቤትና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ክብር ከይሁዳ ክብር እንዳይበልጥ፣ በዚያ ቀን ያህዌ በመጀመሪያ የይሁዳን መኖሪያዎች ያድናል። 8 በዚያ ቀን ያህዌ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ከለላ ይሆናል፤ በዚያ ቀን በመካከላቸው ያለው ደካማው እንደ ዳዊት፣ የዳዊት ቤትም በፊታቸው እንደ አምላክ፣ እንደ ያህዌም መልአክ ይሆናል። 9 በዚያ ቀን ኢየሩሳሌም ላይ የሚነሡ ሕዝቦችን ሁሉ ማጥፋት እጀምራለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/12/10.txt b/12/10.txt new file mode 100644 index 0000000..9cf372c --- /dev/null +++ b/12/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10 በዚያ ቀን በዳዊት ቤትና በኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ላይ የርኅራኄና የልመናን መንፈስ አፈስሳለሁ፣ ወደ ወጉኝ ወደ እኔ ይመለክታሉ፤ እነርሱም ለአንድ ልጁ እንደሚያለቅስ ሰው ያለቅሱልኛል፤ ለበኩር ልጁ ሞት እንደሚያለቅስ ሰው ምርር ብለው ያለቅሳሉ። 11 በዚያ ቀን ኢየሩሳሌም ውስጥ የሚሆነው ለቅስ በመጊዶ ሜዳ ለሐዳድ ሪሞን እንደ ተለቀሰው ታላቅ ለቅሶ ይሆናል። \ No newline at end of file diff --git a/12/12.txt b/12/12.txt new file mode 100644 index 0000000..7e397d0 --- /dev/null +++ b/12/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12 ምድሪቱ ታለቅሳለች፤ የእያንዳንዱ ወገን ቤተ ሰብ ለየራሱ ያለቅሳል። የዳዊት ቤት ወገን ወንዶች ከነሚስቶቻቸው፣ የናታን ቤት ወገን ወንዶች ከነሚስቶቻቸው፣ 13 የሌዊ ቤት ወገን ወንዶች ከነሚስቶቻቸው፣ የሰማኢ ቤት ወገን ወንዶች ከነሚስቶቻቸው፣ 14 የቀሩትም ወገኖች ወንዶች ሁሉ ከነሚስቶቻቸው ያለቅሳሉ። \ No newline at end of file diff --git a/13/01.txt b/13/01.txt new file mode 100644 index 0000000..5145783 --- /dev/null +++ b/13/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\c 13 \v 1 \v 2 1 በዚያ ቀን የዳዊትን ቤትና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎችን ኀጢአትና ርኵሰት የሚያነጻ ምንጭ ይከፈታል። 2 በዚያ ቀን ከእንግዲህ አስታዋሽ እንዳይኖራቸው የጣዖቶችን ስሞች ከምድሪቱ አጠፋለሁ ይላል የሰራዊት ጌታ ያህዌ። ሐሰተኛ ነቢያትንና ርኵሳን መናፍስቶቻቸውም ከምድሪቱ ይወገዳሉ። \ No newline at end of file diff --git a/13/03.txt b/13/03.txt new file mode 100644 index 0000000..9ae7c79 --- /dev/null +++ b/13/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 3 ማንም ትንቢት ቢናገር ወላጅ አባት እናቱ፣ “በያህዌ ስም ሐሰት ተናግረሃልና ትሞታለህ!” ይሉታል። ትንቢት ሲናገርም የገዛ ወላጆቹ ይወጉታል። \ No newline at end of file diff --git a/13/04.txt b/13/04.txt new file mode 100644 index 0000000..c6ad88f --- /dev/null +++ b/13/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4 በዚያ ቀን እያንዳንዱ ነቢይ ስለሚናገረው ትንቢት ራእይ ያፍራል። እነዚህ ነቢያት ሕዝቡን ለማታለል ከእንግዲህ ጠጕራም ልብስ አይለብስም። እያንዳንዱ፣ “እኔ ገበሬ እንጂ፣ ነቢይ አይደለሁም፤ ከልጅነቴ ጀምሮ ኑርዬ የተመሠረተውም በዚሁ ነበር!” ይላል። 6 ሌላውም መልሶ፣ “ታዲያ፣ ክንዶችህ” መካከል ያሉት እነዚህ ቁስሎች ምንድናቸው?” በማለት ቢጠይቀው፣ “በባልንጀሮቼ ቤት ሳለሁ ያቆሰልሁት ነው” በማለት ይመልሳል። \ No newline at end of file diff --git a/13/07.txt b/13/07.txt new file mode 100644 index 0000000..dbc61a7 --- /dev/null +++ b/13/07.txt @@ -0,0 +1,4 @@ +\v 7 7 “ሰይፍ ሆይ፣ በእረኛ፣ ለእኔ ቅርብ በሆነው ላይ ተነሣ ይላል የሰራዊት ጌታ ያህዌ። +እረኛውን ምታው +በጎቹም ይበተናሉ! +እኔም ክንዴን በታናናሾች ላይ አዘራለሁ። \ No newline at end of file