Mon Jun 19 2017 19:53:03 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d5a0695564
commit
be086d9f31
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12 ያኔ፣ “የያህዌ መልአክ መልሶ. “የሰራዊት ጌታ ያህዌ ሆይ፣ በእነዚህ ሰባ ዓመቶች ውስጥ የተቆጣሃቸውን ኢየሩሳላምንና የይሁዳን ከተሞች የማትራራላቸው እስከ መቼ ነው?” አለ። 13 ያህዌም ከእኔ ጋር እየተነጋገረ ለነበረው መልአክ ደስ በሚያሰኝ የሚያጽናና ቃል መለሰለት።
|
||||
\v 12 ያኔ፣ “የያህዌ መልአክ መልሶ. “የሰራዊት ጌታ ያህዌ ሆይ፣ በእነዚህ ሰባ ዓመቶች ውስጥ የተቆጣሃቸውን ኢየሩሳላምንና የይሁዳን ከተሞች የማትራራላቸው እስከ መቼ ነው?” አለ። \v 13 ያህዌም ከእኔ ጋር እየተነጋገረ ለነበረው መልአክ ደስ በሚያሰኝ የሚያጽናና ቃል መለሰለት።
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 14 \v 15 14 ስለዚህ፣ ከእኔ ጋር እየተነጋገረ የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ፤ “እንዲህ ብለህ ተናገር፣ የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
\v 14 ስለዚህ፣ ከእኔ ጋር እየተነጋገረ የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ፤ “እንዲህ ብለህ ተናገር፣ የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
ለኢየሩሳሌምና ለጽዮን እጅግ ቀንቻለሁ!
|
||||
15 ተደላድለውና ተመቻችተው በተቀመጡ ሕዝቦች ላይ በጣም ተቆጥቻለሁ። እኔ የተቆጣሁት በመጠኑ ቢሆንም፣ እነርሱ ግን ጥፋት እንዲባባስ አድርገዋል።
|
||||
\v 15 ተደላድለውና ተመቻችተው በተቀመጡ ሕዝቦች ላይ በጣም ተቆጥቻለሁ። እኔ የተቆጣሁት በመጠኑ ቢሆንም፣ እነርሱ ግን ጥፋት እንዲባባስ አድርገዋል።
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 16 \v 17 16 ስለዚህ የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
\v 16 ስለዚህ የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
በምሕረቴ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሻለሁ። በውስጧ ቤቴ እንደ ገና ይሠራል፤ መለኪያ ገመድም በኢየሩሳሌም ላይ ይዘረጋል! ይህ የሰራዊት ጌታ የያህዌ ዐዋጅ ነው።
|
||||
17 ደግሞም፣ እንዲህ በማለት ተናገር፣
|
||||
\v 17 ደግሞም፣ እንዲህ በማለት ተናገር፣
|
||||
‘የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ከተሞቼ እንደ ገና በመልካም ነገሮች ይሞላሉ፤ ያህዌ እንደ ገና ጽዮንን ያጽናናል፤ እንደ ገና ኢየሩሳሌምን ይመርጣታል።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 18 \v 19 18 ከዚያ ዐይኖቼን ወደ ላይ አንሥቼ አራት ቀንዶች ተመለከትሁ! 19 ከእኔ ጋር እየተነጋገረ ለነበረውም መልአክ፣ “እነዚህ ምንድን ናቸው?” አልሁት። እርሱም፣ “እነዚህ ይሁዳን፣ እስራኤልንና ኢየሩሳሌምን የበተኑ ቀንዶች ናቸው” አለኝ።
|
||||
\v 18 ከዚያ ዐይኖቼን ወደ ላይ አንሥቼ አራት ቀንዶች ተመለከትሁ! \v 19 ከእኔ ጋር እየተነጋገረ ለነበረውም መልአክ፣ “እነዚህ ምንድን ናቸው?” አልሁት። እርሱም፣ “እነዚህ ይሁዳን፣ እስራኤልንና ኢየሩሳሌምን የበተኑ ቀንዶች ናቸው” አለኝ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 20 \v 21 20 ከዚያም ያህዌ አራት የእጅ ባለ ሙያዎች አሳየኝ። 21 እኔም፣ “እነዚህ ይሁዳን፣ እስራኤልንና ኢየሩሳሌምን የበተኑ አራት ቀንዶች ናቸው፤ እነዚህ ሰዎች የመጡት ግን እነርሱን ለማስወጣትና ሕዝቡን ለመበታተን በይሁዳ ምድር ላይ ቀንዳቸውን ያነሡትን ሕዝቦች ቀንዶች ሰባብሮ ለመጣል ነው” በማለት መለሰልኝ።
|
||||
\v 20 ከዚያም ያህዌ አራት የእጅ ባለ ሙያዎች አሳየኝ። \v 21 እኔም፣ “እነዚህ ይሁዳን፣ እስራኤልንና ኢየሩሳሌምን የበተኑ አራት ቀንዶች ናቸው፤ እነዚህ ሰዎች የመጡት ግን እነርሱን ለማስወጣትና ሕዝቡን ለመበታተን በይሁዳ ምድር ላይ ቀንዳቸውን ያነሡትን ሕዝቦች ቀንዶች ሰባብሮ ለመጣል ነው” በማለት መለሰልኝ።
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\c 2 \v 1 \v 2 1 እንደ ገና ዐይኖቼን ወደ ላይ አንሥቼ በእጁ መለኪያገመድ የያዘ ሰው አየሁ።
|
||||
2 እኔም፣ “የት ልትሄድ ነው?” አልሁት። እርሱም መልሶ፣ “የኢየሩሳሌም ስፋትና ርዝመት ምን ያህል እንደ ሆነ ለመለካት ነው” አለኝ።
|
||||
\c 2 \v 1 እንደ ገና ዐይኖቼን ወደ ላይ አንሥቼ በእጁ መለኪያገመድ የያዘ ሰው አየሁ።
|
||||
\v 2 እኔም፣ “የት ልትሄድ ነው?” አልሁት። እርሱም መልሶ፣ “የኢየሩሳሌም ስፋትና ርዝመት ምን ያህል እንደ ሆነ ለመለካት ነው” አለኝ።
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3 ከዚያም ከእኔ ጋር እየተነጋገረ የነበረው መልአክ ሄደ፤ ሌላም መልአክ ሊገናኘው መጣ። 4 ሁለተኛው መልአክ፣ ሩጥና ለዚያ ወጣት እንዲህ ብለህ ንገረው፣
|
||||
\v 3 ከዚያም ከእኔ ጋር እየተነጋገረ የነበረው መልአክ ሄደ፤ ሌላም መልአክ ሊገናኘው መጣ። \v 4 ሁለተኛው መልአክ፣ ሩጥና ለዚያ ወጣት እንዲህ ብለህ ንገረው፣
|
||||
‘በውስጧ ካለው ሕዝብና እንስሶች ባት የተነሣ
|
||||
ኢየሩሳሌም ቅጥር እንደሌላት ከተማ ትሆናለች።
|
||||
5 ምክንያቱም እኔ ራሴ፣ በዙሪያዋ የእሳት ቅጥር
|
||||
\v 5 ምክንያቱም እኔ ራሴ፣ በዙሪያዋ የእሳት ቅጥር
|
||||
በመካከልዋም ክብር እሆናለሁ ይህ የያህዌ ዐዋጅ ነው።
|
Loading…
Reference in New Issue