\v 8 መጽሐፉን ሲወስድ አራቱ ሕያዋን ፍጡራንና ሽማግሌዎቹ በግንባራቸው ተደፉ። እያንዳንዳቸው በገናና የእግዚአብሔር ሕዝብ ጸሎት ምሳሌ የሆነው ዕጣን የሞላበት ሰባት የወርቅ ዕቃ ይዘው ነበር።