\v 2 የመጀመሪያው መልአክ ሄዶ ጽዋው ውስጥ የነበረውን ወይን ጠጅ ምድር ላይ አፈሰሰ። ከዚህም የተነሣ የአውሬው አገልጋዮች የአውሬውን ስም በላያቸው እንዲጽፉ በፈቀዱት፣ ለአውሬውም ምስል በሰገዱት ላይ ክፉኛ የሚያሠቃይ ቁስል ወጣባቸው።