6 lines
733 B
Plaintext
6 lines
733 B
Plaintext
\v 3 ከረጅም ዘመን በፊት የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ የዘመረውን መዝሙር እየዘመሩ ነበር። የሚዘምሩት በሚከተለው መንገድ በጉን ለማመስገን ነበር።
|
|
ሁሉን ቻይ ጌታ አምላክ ሆይ፣
|
|
ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው!
|
|
መንገድህ ሁሌም ጽድቅና እውነት ነው
|
|
ከዘላለም እስከ ዘላለም አንተ የአሕዛብ ሁሉ ንጉሥ ነው!
|
|
\v 4 ጌታ ሆይ፣ አንተ ብቻህን ቅዱስ በመሆንህ ሁሉም ይፈሩሃል ያከብሩሃል። ሁሉም ላይ በትክክል መፍረድህን ገልጠሃልና ሕዝቦች ሁሉ ይመጣሉ በፊትህም ይሰግዳሉ።” |