am_rev_text_udb/03/21.txt

1 line
447 B
Plaintext

\v 21 እኔ ሰይጣንን ድል አድርጌ ከአባቴ ጋር በዙፋኑ ተቀምጬ እየገዛሁ እንደ ሆነ ሁሉ፣ ሰይጣንን ድል የሚያደርግ ሁሉ ከእኔ ጋር በዙፋኔ ተቀምጦ እንዲገዛ አደርጋለሁ። \v 22 መረዳት የሚፈልግ ሁሉ ለቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔር መንፈስ የሚናገረውን መልእክት በጥንቃቄ ይስማ።”