Fri Sep 30 2016 11:55:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8a2f4336f9
commit
e889d751d3
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 19 እኔ የምወዳቸውን እገሥጻቸዋለሁ፤ እቀጣቸዋለሁ፣ በፍጹም ልብህ ከኀጢአት መንገድህ ተመለስ። \v 20 በርህን እያንኳኳ ደጅ እንደ ቆመ ሰው ምላሽ እንድትሰጠኝ እያንዳንዱን እየተጣራሁ መሆኑን አስተውል። ማንም ድምፄን ሰምቶ በሩን ቢከፍትልኝ ወደ ውስጥ እገባለሁ። ወዳጃሞች አብረው እንደሚበሉ እኔም ወደ ውስጥ ገብቼ አብሬው እበላለሁ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 21 እኔ ሰይጣንን ድል አድርጌ ከአባቴ ጋር በዙፋኑ ተቀምጬ እየገዛሁ እንደ ሆነ ሁሉ፣ ሰይጣንን ድል የሚያደርግ ሁሉ ከእኔ ጋር በዙፋኔ ተቀምጦ እንዲገዛ አደርጋለሁ። \v 22 መረዳት የሚፈልግ ሁሉ ለቤተ ክርስቲያን የእግዚአብሔር መንፈስ የሚናገረውን መልእክት በጥንቃቄ ይስማ።”
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 4 \v 1 ከእነዚህ ነገሮች በኋላ እኔ ዮሐንስ በሰማይ የተከፈተ በር አየሁ። ድምፁ እንደ ታላቅ መለከት የሆነው፣ ቀደም ሲል ሲናገረኝ የነበረው ድምፅ “ወደዚህ ና! በኋላ የሚሆኑ ነገሮች አሳይሃለሁ” አለኝ። \v 2 ወዲያውኑ የእግዚአብሔር መንፈስ ሲቆጣጠረኝ ተሰማኝ። በሰማይ ዙፋን ቆሞ ነበር፤ ዙፋኑም ላይ የተቀመጠ ነበር። \v 3 መልኩ እንደ ኢያሰጲድና ቀይ የሰርዲኖን ዕንቁ የመሰለ ቀስተ ደመና ዙፋኑን ከብቦት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 4 \v 4 በዙፋኑ ዙሪያ ሃያ አራት ሽማግሌዎች ነበሩ። በእነዚህ ዙፋኖች ሃያ አራት ሽማግሌዎች ተቀምጠው ነበር። ንጹሕ ነጭ ልብስ ለብሰው ነበር፤ ራሳቸውም ላይ የወርቅ አክሊሎች ነበሩ። 5 ከዙፋኑም የመብረቅ ድምፅና ነጎድጓድም ወጣ። በዙፋኑ ፊት ሰባት መብራቶች ነበር፤ እነዚህ ሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስትን ይወክላሉ።
|
|
@ -64,6 +64,9 @@
|
|||
"03-09",
|
||||
"03-12",
|
||||
"03-14",
|
||||
"03-17"
|
||||
"03-17",
|
||||
"03-19",
|
||||
"03-21",
|
||||
"04-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue