From c8a9b21abbc2cd84fbf6eb05895d7c26dadfeb32 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Fri, 30 Sep 2016 15:21:16 +0300 Subject: [PATCH] Fri Sep 30 2016 15:21:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 21/07.txt | 1 + 21/09.txt | 1 + 21/11.txt | 1 + manifest.json | 5 ++++- 4 files changed, 7 insertions(+), 1 deletion(-) create mode 100644 21/07.txt create mode 100644 21/09.txt create mode 100644 21/11.txt diff --git a/21/07.txt b/21/07.txt new file mode 100644 index 0000000..0bc6764 --- /dev/null +++ b/21/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 ሰይጣንን ላሸነፉ ሁሉ ይህን እሰጣለሁ። እኔ አምላካቸው እሆናለሁ፤ እነርሱም ልጆቼ ይሆናሉ። \v 8 ፈሪዎች፣ ይማያምኑ፣ ጸያፍ ነገሮችን የሚያደርጉ፣ ሰዎችን ያሚገድሉ፣ አመንዝራዎች፣ ጠንቋዮች፣ ጣዖት አምላኪዎችና ሐሰተኞች ሁሉ ግን በእሳትና በዲን በሚነደው ባሕር ውስጥ ይሠቃያሉ። ለሁለተኛ ጊዜ መሞት ማለት ይኸው ነው።” \ No newline at end of file diff --git a/21/09.txt b/21/09.txt new file mode 100644 index 0000000..dc12da9 --- /dev/null +++ b/21/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 ሰባቱን የወይን ጽዋዎች፣ የመጨረሻውን መከራ የሚያመጣውን ሰባተኛውን ጽዋ ከያዙት ከሰባቱ መላእክት አንዱ ወደ እኔ መጥቶ፣ “ከእኔ ጋር ና፤ ሙሽራ ከምታገባው ወንድ ጋር አንድ እንደምትሆነው ለዘላለሙ ከበጉ ጋር አንድ የሆኑ ሰዎችን አሳይሃለሁ!” አለኝ። \v 10 ከዚያም በመንፈስ ወደ አንድ ረጅም ተራራ ጫፍ ወሰደኝ። ቅድስቲቱ የእግዚአብሔር ከተማን ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቷ ኢየሩሳሌምን አሳየኝ። \ No newline at end of file diff --git a/21/11.txt b/21/11.txt new file mode 100644 index 0000000..a621d5c --- /dev/null +++ b/21/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 ከራሱ ከእግዚአብሔር በመጣ ታላቅ ብርሃን ታንጸባርቅ ነበር። ከተማዋ የኢያሰጲድ ክቡር ድንጋይ እንደሚያበራ ታበራ ነበር፤ እንደ ምስታወትም የጠራች ነበረች። \v 12 በከተማዋ ዙሪያ ትልቅ የግንብ አጥር ነበር። በሮቹ ላይ የአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ስም ተጽፎ ነበር። እያንዳንዱ በር የአንድ ነገድ ስም ተጽፎበት ነበር። \v 13 በምሥራቅ በኩል ሦስት በሮች፣ በሰሜን በኩል ሦስት በሮች፣ በደቡብ በኩል ሦስት በሮች፣ በምዕራብ በኩል ሦስት በሮች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 092ff20..30f7f5f 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -206,6 +206,9 @@ "20-13", "21-01", "21-03", - "21-05" + "21-05", + "21-07", + "21-09", + "21-11" ] } \ No newline at end of file