Fri Sep 30 2016 12:41:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-09-30 12:41:16 +03:00
parent ce54f662b6
commit ac574c000f
3 changed files with 5 additions and 1 deletions

1
11/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 8 የእነዚህ ሁለት ምስክሮች ሬሳ ጌታቸው ተሰቅሎ በነበረበት ታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይጣላል፤ የዚህች ከተማ ሰዎች እንደ ሰዶምና ግብፅ ሰዎች በጣም ክፉ በመሆናቸው ከተማዋ በምሳሌያዊ አንጋገር ሰዶም ወይም ግብፅ ተባለች። \v 9 የብዙ ነገድ፣ ወገን፣ ቋንቋና ሕዝብ ወገኖች ሬሳቸውን ሦስት ቀን ተኩል ያዩታል። ይሁን እንጂ፣ ማንም ሬሳቸውን እንዲቀብር አይፈቅዱም።

1
11/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 10 እነዚህ ሁለት ነቢያት የምድር ነዋሪዎችን አሠቃይተው ስለ ነበር ምስክሮቹ መሞታቸውን ሲያዩ በጣም ደስ ይላቸዋል፤ እርስ በርሳቸውም ስጦታ ይለዋወጣሉ። \v 11 ከሦስት ቀን ተኩል በኋላ ግን እግዚአብሔር እስትንፋስ እንዲኖራቸውና በሕይወት እንዲኖሩ ያደርጋል። በእግራቸውም ይቆማሉ፤ ሰዎች ይህን ሲያዩ እጅግ ይደነግጣሉ። \v 12 ሁለቱ ምስክሮች፣ “ወደዚህ ውጡ!” የሚል ታላቅ ድምፅ ከሰማይ ሰሙ። ሰዎች እያዩዋቸውም በደመና ወደ ሰማይ ወጡ።

View File

@ -116,6 +116,8 @@
"10-10",
"11-01",
"11-03",
"11-06"
"11-06",
"11-08",
"11-10"
]
}