diff --git a/01/07.txt b/01/07.txt index 894dad0..1b0b2f8 100644 --- a/01/07.txt +++ b/01/07.txt @@ -1 +1 @@ -7 \v 7 እነሆ ክርስቶስ በደመና ይመጣል። መስቀል ላይ ቸንክረው የገደሉት እንኳ ሳይቀሩ ሰዎች ሁሉ ያዩታል። ማንኛውም ነገድ፣ ምድር ላይ የሚኖር ማንኛውም ሰው እርሱ ሲመጣ ሲያዩ በጣም ያዝናሉ፤ ያለቅሳሉ። እውነቱ ይኸው ነው! 8 \v 8 ጌታ አምላክ እንዲህ ይላል፤ “እኔ ነገሮችን ሁሉ የጀመርኩ አልፋ ነኝ፤ እኔ ነገሮች ሁሉ እንዲያበቁ የማደርግ ዖሜጋ ነኝ። እኔ የነበርኩ፣ ያለሁና ሁሌም የምኖር ነኝ። በማንኛውም ነገርና በሁሉም ላይ የምገዛ እኔ ነኝ።” \ No newline at end of file +\v 7 እነሆ ክርስቶስ በደመና ይመጣል። መስቀል ላይ ቸንክረው የገደሉት እንኳ ሳይቀሩ ሰዎች ሁሉ ያዩታል። ማንኛውም ነገድ፣ ምድር ላይ የሚኖር ማንኛውም ሰው እርሱ ሲመጣ ሲያዩ በጣም ያዝናሉ፤ ያለቅሳሉ። እውነቱ ይኸው ነው! \v 8 ጌታ አምላክ እንዲህ ይላል፤ “እኔ ነገሮችን ሁሉ የጀመርኩ አልፋ ነኝ፤ እኔ ነገሮች ሁሉ እንዲያበቁ የማደርግ ዖሜጋ ነኝ። እኔ የነበርኩ፣ ያለሁና ሁሌም የምኖር ነኝ። በማንኛውም ነገርና በሁሉም ላይ የምገዛ እኔ ነኝ።” \ No newline at end of file diff --git a/01/09.txt b/01/09.txt new file mode 100644 index 0000000..4d12897 --- /dev/null +++ b/01/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 አማኝ ወገናችሁ እኔ ዮሐንስ፣ ኢየሱስ እኛ ላይ ገዢ በመሆኑ፣ እኔም እንደ እናንተ መከራ እየተቀበልሁ ነው። ለእምነታችን መከራ የመቀበልን ጥሪ እንጋራለን። እርሱ ነገሮችን ሁሉ እንደሚገዛ እኛንም ይገዛል፤ የሚመጣውን ማንኛውንም መከራና ፈተና በትዕግሥት እንቀበላለን። ስለ እግዚአብሔር መልእክትና፣ ኢየሱስን በተመለከተም ለሰዎች እውነቱን በመናገሬ ታስሬ ፍጥሞ ወደምትባል ደሴት ተወሰድሁ። \v 10 ከሌሎች አማኞች ጋር ጌታን በምናመልክበት በአንዱ ቀን፣ በእግዚአብሔር መንፈስ ነበርሁ። ከኋላዬ የሚናገር ድምፅ ሰማሁ። ድምፁ የመለከት ዓይነት ድምፅ ነበር። \v 11 እንዲህም አለኝ፤ “የምታየውን ሁሉ በመጽሐፍ ጻፍና ወደ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ማለትም በኤፌሶን፣ በሰምርኔስ፣ በጴርጋሞን፣ በትያጥሮን፣ በሰርዴስ፣ በፊላደልፍያና በሎዶቅያ ከተሞች ወዳሉት አማኞች ላከው። \ No newline at end of file diff --git a/01/12.txt b/01/12.txt new file mode 100644 index 0000000..a0b5bb4 --- /dev/null +++ b/01/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 እነዚህን ቃሎች ስሰማ፣ የሚናገረው ማን እንደሆነ ለማየት ዘወር አልሁ። ያኔ ሰባት የወርቅ መቅረዞች አየሁ። \v 13 በመቅረዞቹ መከከል ሰው የሚመስል አንድ ፍጡር ነበር (አልፎ አልፎም የሰው ልጅ በመባል ይጠራል)። እስከ እግሩ የሚደርስ ልብስ ለብሶ ነበር፤ ደረቱን በወርቅ መታጠቂያ ታጥቆ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index f0cf5ea..a1c37f4 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -37,6 +37,9 @@ ], "finished_chunks": [ "01-01", - "01-04" + "01-04", + "01-07", + "01-09", + "01-12" ] } \ No newline at end of file