Fri Sep 30 2016 13:57:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
33a0131bd6
commit
497c4eaaee
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 13 ዘንዶው ወደ ምድር እንደ ተጣለ ባየ ጊዜ ወንድ ልጅ የወለደችውን ሴት አሳደዳት። \v 14 እግዚአብሔር ግን ሴትዮዋ አምልጣ ወደ ምድረ በዳ እንድትሄድ የንስር ክንፎች የመሰሉ ሁለት ትልልቅ ክንፎች ሰጣት። እዚያ እግዚአብሔር ለእርሷ ያዘጋጀው ስፍራ አለ። በዚያ ቦታ ለሦስት ዓመት ተኩል እግዚአብሔር ክብካቤ አደረገላት። በዚያ ቦታ እባቡ ማለትም ዘንዶው አይደርስባትም።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 15 እባቡም ሴትዮዋ በፎርም ተጠራርጋ እንድትወሰድ እንደ ወንዝ ያለ ውሃ ከአፉ አወጣ። \v 16 ምድሪቱ ግን ዘንዶው ከአፉ ያወጣውን ውሃ አፏን ከፍታ በመዋጥ ሴትዮዋን ረዳቻት። \v 17 በዚህ ጊዜ ዘንዶው በሴትዮዋ ላይ በጣም ተቆጣ፤ ከተቀሩት ልጆቿም ጋር ለመዋጋት ሄደ። እነዚህ ለእግዚአብሔር የሚታዘዙና ስለ ኢየሱስ እውነቱን የሚናገሩ ሰዎች ናቸው። \v 18 ዘንዶውም በባሕሩ ዳር ቆሞ ነበር።
|
|
@ -128,6 +128,9 @@
|
|||
"12-03",
|
||||
"12-05",
|
||||
"12-07",
|
||||
"12-10"
|
||||
"12-10",
|
||||
"12-11",
|
||||
"12-13",
|
||||
"12-15"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue